ኡጋንዳ የውጭ ተፅዕኖን ለመግታት የሚያስችሉ ጠንካራ እርምጃዎችን በአዋጅ ደነገገች

© telegram sputnik_ethiopiaኡጋንዳ የውጭ ተፅዕኖን ለመግታት የሚያስችሉ ጠንካራ እርምጃዎችን በአዋጅ ደነገገች
ኡጋንዳ የውጭ ተፅዕኖን ለመግታት የሚያስችሉ ጠንካራ እርምጃዎችን በአዋጅ ደነገገች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.05.2026
ሰብስክራይብ

ኡጋንዳ የውጭ ተፅዕኖን ለመግታት የሚያስችሉ ጠንካራ እርምጃዎችን በአዋጅ ደነገገች

የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ “የሉዓላዊነት ጥበቃ አዋጅ”ን ፈርመው ማጽደቃቸውን እሁድ ዕለት የወጣ መግለጫ አመልክቷል።

‍ ሕጉ የሚከተሉትን ያካትታል፦

◾ የውጭ ወኪሎች ከመንግሥት ፈቃድ ውጪ ፖሊሲዎችን ከመቅረጽ ታግደዋል፡፡ 

◾ ሕጉን ጥሰው በሚገኙ አካላት ላይ እስከ 10 ዓመት የሚደርስ እስራት እና ከባድ የገንዘብ መቀጮ ይጥላል፡፡ 

◾ ከኡጋንዳ ብሔራዊ ጥቅም ይልቅ የውጭ አገራትን ፍላጎት ማሳደግና ማስተዋወቅን በወንጀል ያስቀጣል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0