https://amh.sputniknews.africa/20260517/4029877.html
አፍሪካ ከአሜሪካ ባዮላቦራቶሪዎች ባሻገር ‘የራሷ ጤና ተዋናይ’ መሆን አለባት - ፓን-አፍሪካኒስት
አፍሪካ ከአሜሪካ ባዮላቦራቶሪዎች ባሻገር ‘የራሷ ጤና ተዋናይ’ መሆን አለባት - ፓን-አፍሪካኒስት
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ከአሜሪካ ባዮላቦራቶሪዎች ባሻገር ‘የራሷ ጤና ተዋናይ’ መሆን አለባት - ፓን-አፍሪካኒስትዋሽንግተን በዩክሬን ወይም በአፍሪካ አኅጉር ውስጥ በሽታ አምጪ ተህዋስያንን በመለዋወጥ “በባዮ-ሽብርተኝነት” ላይ ተሰማርታለች ሲሉ የአፍሪካ ጥቁር መከላከያ... 17.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-17T16:00+0300
2026-05-17T16:00+0300
2026-05-17T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/11/4029724_0:36:1280:756_1920x0_80_0_0_1cc050bf7e90e8e5c3fe5ff229e40df7.jpg
አፍሪካ ከአሜሪካ ባዮላቦራቶሪዎች ባሻገር ‘የራሷ ጤና ተዋናይ’ መሆን አለባት - ፓን-አፍሪካኒስትዋሽንግተን በዩክሬን ወይም በአፍሪካ አኅጉር ውስጥ በሽታ አምጪ ተህዋስያንን በመለዋወጥ “በባዮ-ሽብርተኝነት” ላይ ተሰማርታለች ሲሉ የአፍሪካ ጥቁር መከላከያ ሊግ ፕሬዝዳንት እጉንቺ ቤሃንዚን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።“የአፍሪካ ሕዝቦች እንደ ከብት ነው እየታዩ ያሉት። ምንም ዓይነት የቁጥጥር ሥርዓትና መርማሪ አካል ስለሌለ ማንኛውንም ነገር በላያቸው ላይ ይሞክራሉ። በምዕራባውያንና በአሜሪካውያን ዓይን የአፍሪካውያን ሕይወት ዋጋ የለውም” ሲሉ ገልጸዋል። ምርመራውን ለአሜሪካ አሳልፎ ከመስጠት ይልቅ፣ እነዚህን ላቦራቶሪዎች ባስተናገዱት አገራት መሪነት መካሄድ እንዳለበትና ምናልባትም ቀደም ሲል ስለ ጉዳዩ አደገኝነት ማስጠንቀቂያ ከሰጠችው ከሩሲያ ጋር በመተባበር ሊሠራ እንደሚገባ ተናጋሪው አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/11/4029724_113:0:1168:791_1920x0_80_0_0_b0ff513da4a73f8a4a56045fc13143b3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ከአሜሪካ ባዮላቦራቶሪዎች ባሻገር ‘የራሷ ጤና ተዋናይ’ መሆን አለባት - ፓን-አፍሪካኒስት
16:00 17.05.2026 (የተሻሻለ: 16:04 17.05.2026) አፍሪካ ከአሜሪካ ባዮላቦራቶሪዎች ባሻገር ‘የራሷ ጤና ተዋናይ’ መሆን አለባት - ፓን-አፍሪካኒስት
ዋሽንግተን በዩክሬን ወይም በአፍሪካ አኅጉር ውስጥ በሽታ አምጪ ተህዋስያንን በመለዋወጥ “በባዮ-ሽብርተኝነት” ላይ ተሰማርታለች ሲሉ የአፍሪካ ጥቁር መከላከያ ሊግ ፕሬዝዳንት እጉንቺ ቤሃንዚን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
“የአፍሪካ ሕዝቦች እንደ ከብት ነው እየታዩ ያሉት። ምንም ዓይነት የቁጥጥር ሥርዓትና መርማሪ አካል ስለሌለ ማንኛውንም ነገር በላያቸው ላይ ይሞክራሉ። በምዕራባውያንና በአሜሪካውያን ዓይን የአፍሪካውያን ሕይወት ዋጋ የለውም” ሲሉ ገልጸዋል።
ምርመራውን ለአሜሪካ አሳልፎ ከመስጠት ይልቅ፣ እነዚህን ላቦራቶሪዎች ባስተናገዱት አገራት መሪነት መካሄድ እንዳለበትና ምናልባትም ቀደም ሲል ስለ ጉዳዩ አደገኝነት ማስጠንቀቂያ ከሰጠችው ከሩሲያ ጋር በመተባበር ሊሠራ እንደሚገባ ተናጋሪው አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X