አትሌት ብርቄ ሓየሎም የዳይመንድ ሊግ የሴቶች የ1500 ሜትር ውድድርን ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች

© telegram sputnik_ethiopiaአትሌት ብርቄ ሓየሎም የዳይመንድ ሊግ የሴቶች የ1500 ሜትር ውድድርን ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች
አትሌት ብርቄ ሓየሎም የዳይመንድ ሊግ የሴቶች የ1500 ሜትር ውድድርን ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.05.2026
ሰብስክራይብ

አትሌት ብርቄ ሓየሎም የዳይመንድ ሊግ የሴቶች የ1500 ሜትር ውድድርን ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች

‍‍ አትሌቷ በቻይና ሻንግሃይ የተካሄደውን የ2026 የዳይመንድ ሊግ ውድድር 3:55.56 በሆነ ሠዓት በመግባት የውድድሩን አዲስ ክብረወሰን በማሻሻል እና የወቅቱን የዓለም ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸናፊ ሆናለች።

በዚሁ ውድድር ላይ የፓሪስ ኦሎምፒክ የ800 ሜትር የብር ሜዳሊያ ባለቤቷ አትሌት ፅጌ ዱጉማ 3፡55.71 በሆነ ሠዓት ሁለተኛ በመውጣት የግል ምርጥ ሠዓቷን ስታስመዘግብ፣ አትሌት ወርቅነሽ መሰለ ደግሞ 4ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።

በሴቶች 5000 ሜትር፦

ፌይዝ ኪፕዬጎን

ልቅና አምባው

ሰናይት ጌታቸው

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0