https://amh.sputniknews.africa/20260517/4023445.html
ካሜሩን በውጭ ኩባንያዎች የተቀማውን የወርቅ ዘርፍ ማፅዳት አለባት - ካሜሩናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
ካሜሩን በውጭ ኩባንያዎች የተቀማውን የወርቅ ዘርፍ ማፅዳት አለባት - ካሜሩናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ካሜሩን በውጭ ኩባንያዎች የተቀማውን የወርቅ ዘርፍ ማፅዳት አለባት - ካሜሩናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በካሜሩን የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ዘርፍ ውስጥ ወደ 200 የሚጠጉ ኩባንያዎች አብዛኛዎቹ የውጭ ሀገር የሆኑ በሕገ-ወጥ መንገድ እንደሚንቀሳቀሱ በመለየቱ፣... 17.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-17T09:31+0300
2026-05-17T09:31+0300
2026-05-17T09:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/11/4023292_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_fb9273615644e3dab421d4c7828840e8.jpg
ካሜሩን በውጭ ኩባንያዎች የተቀማውን የወርቅ ዘርፍ ማፅዳት አለባት - ካሜሩናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በካሜሩን የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ዘርፍ ውስጥ ወደ 200 የሚጠጉ ኩባንያዎች አብዛኛዎቹ የውጭ ሀገር የሆኑ በሕገ-ወጥ መንገድ እንደሚንቀሳቀሱ በመለየቱ፣ መንግሥት በዘርፉ ውስጥ ግንባር ቀደም ሚና ሊኖረው ይገባል ሲሉ ያምብ ንቲምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።“እነዚህ ኩባንያዎች ዝም ብለው በድንገት ከሰማይ አልወረዱም። ሰዎች ሰነዶችን ፈርመውላቸዋል። ሰዎች አጓጉዘዋቸዋል። ሰዎች አቋቁመዋቸዋል። ሰዎች መርተዋቸዋል። ሰዎች ከእነሱ መገኘት ትርፍ እያገኙ ነው። አሁን ላይ ዋናው ነገር መንግሥት ዘርፉን ለማፅዳት መወሰኑ ነው” ብለዋል። ባለሥልጣናቱ በአንድ ወቅት በቅኝ ገዥዎች የተነጠቁትን መሬቶች ለቀደሙት ነዋሪዎች መመለስ እንዳለባቸውም የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አፅንዖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ካሜሩን በውጭ ኩባንያዎች የተቀማውን የወርቅ ዘርፍ ማፅዳት አለባት - ካሜሩናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ካሜሩን በውጭ ኩባንያዎች የተቀማውን የወርቅ ዘርፍ ማፅዳት አለባት - ካሜሩናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
2026-05-17T09:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/11/4023292_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_2cc4eb76636e9495e04809e4e102b383.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ካሜሩን በውጭ ኩባንያዎች የተቀማውን የወርቅ ዘርፍ ማፅዳት አለባት - ካሜሩናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
09:31 17.05.2026 (የተሻሻለ: 09:34 17.05.2026) ካሜሩን በውጭ ኩባንያዎች የተቀማውን የወርቅ ዘርፍ ማፅዳት አለባት - ካሜሩናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
በካሜሩን የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ዘርፍ ውስጥ ወደ 200 የሚጠጉ ኩባንያዎች አብዛኛዎቹ የውጭ ሀገር የሆኑ በሕገ-ወጥ መንገድ እንደሚንቀሳቀሱ በመለየቱ፣ መንግሥት በዘርፉ ውስጥ ግንባር ቀደም ሚና ሊኖረው ይገባል ሲሉ ያምብ ንቲምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
“እነዚህ ኩባንያዎች ዝም ብለው በድንገት ከሰማይ አልወረዱም። ሰዎች ሰነዶችን ፈርመውላቸዋል። ሰዎች አጓጉዘዋቸዋል። ሰዎች አቋቁመዋቸዋል። ሰዎች መርተዋቸዋል። ሰዎች ከእነሱ መገኘት ትርፍ እያገኙ ነው። አሁን ላይ ዋናው ነገር መንግሥት ዘርፉን ለማፅዳት መወሰኑ ነው” ብለዋል።
ባለሥልጣናቱ በአንድ ወቅት በቅኝ ገዥዎች የተነጠቁትን መሬቶች ለቀደሙት ነዋሪዎች መመለስ እንዳለባቸውም የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አፅንዖት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X