https://amh.sputniknews.africa/20260517/4022992.html
አፍሪካውያን በአሜሪካ ባዮሎጂካል ሙከራዎች ውስጥ ሁል ጊዜም እንደ ‘ጥናት ቁሳቁስ’ ሲያገለግሉ ቆይተዋል - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
አፍሪካውያን በአሜሪካ ባዮሎጂካል ሙከራዎች ውስጥ ሁል ጊዜም እንደ ‘ጥናት ቁሳቁስ’ ሲያገለግሉ ቆይተዋል - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካውያን በአሜሪካ ባዮሎጂካል ሙከራዎች ውስጥ ሁል ጊዜም እንደ ‘ጥናት ቁሳቁስ’ ሲያገለግሉ ቆይተዋል - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያአሜሪካ በውጭ አገራት የሚገኙ ባዮላቦራቶሪዎቿ ላይ ምርመራ የጀመረችው “አሁን ላይ አመኔታዋ አደጋ ላይ ስለወደቀ ነው” ሲሉ... 17.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-17T08:35+0300
2026-05-17T08:35+0300
2026-05-17T08:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/11/4022839_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_b662b76c41b28449c49dc30521ef893e.jpg
አፍሪካውያን በአሜሪካ ባዮሎጂካል ሙከራዎች ውስጥ ሁል ጊዜም እንደ ‘ጥናት ቁሳቁስ’ ሲያገለግሉ ቆይተዋል - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያአሜሪካ በውጭ አገራት የሚገኙ ባዮላቦራቶሪዎቿ ላይ ምርመራ የጀመረችው “አሁን ላይ አመኔታዋ አደጋ ላይ ስለወደቀ ነው” ሲሉ በትሽዋኔ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት ታሪክ እና የልማት ሶሺዮሎጂ ባለሙያ የሆኑት ዶክተር ብሌሲንግ ካሩምቢድዛ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።“የእኛ ሕማም የሚታየው የአሜሪካን ፍላጎት እና የአሜሪካን ኃይል አደጋ ላይ በሚጥልበት ጊዜ ብቻ ነው። ስለዚህ፣ ከአፍሪካውያን እይታ አንጻር የአሜሪካ ምርመራ ስለ ሳይንስ ብቻ ሳይሆን ስለ ኃይል/ተፅዕኖ ጭምር ነው፤ ምክንያቱም ለአሥርት ዓመታት የአፍሪካውያን አካል ለምዕራባውያን ሙከራዎች እንደ ላቦራቶሪ ሲያገለግል ቆይቷል” ሲሉ ጠቅሰዋል። እነዚህ ሙከራዎች የአፍሪካን ባዮ-ደህንነት እና ሉዓላዊነት በእጅጉ የሚፈታተኑ መሆናቸውን የገለጹት ተናጋሪው፣ ምክንያቱም እንዲህ ዓይነቶቹ ጥናቶች “የኢምፔሪያሊዝምን እውቀት የሚያስቀጥሉ ናቸው” ሲሉ አፅንዖት ሰጥተዋል።“ይህ ሳይንሳዊ ነፃነት የሌለው ሉዓላዊነት አፍሪካን ለብዝበዛ ተጋላጭ ያደርጋታል” ሲሉም አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካውያን በአሜሪካ ባዮሎጂካል ሙከራዎች ውስጥ ሁል ጊዜም እንደ ‘ጥናት ቁሳቁስ’ ሲያገለግሉ ቆይተዋል - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካውያን በአሜሪካ ባዮሎጂካል ሙከራዎች ውስጥ ሁል ጊዜም እንደ ‘ጥናት ቁሳቁስ’ ሲያገለግሉ ቆይተዋል - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
2026-05-17T08:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/11/4022839_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_9c6913622ed06bd34b0245112c29ec0e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን በአሜሪካ ባዮሎጂካል ሙከራዎች ውስጥ ሁል ጊዜም እንደ ‘ጥናት ቁሳቁስ’ ሲያገለግሉ ቆይተዋል - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
08:35 17.05.2026 (የተሻሻለ: 08:44 17.05.2026) አፍሪካውያን በአሜሪካ ባዮሎጂካል ሙከራዎች ውስጥ ሁል ጊዜም እንደ ‘ጥናት ቁሳቁስ’ ሲያገለግሉ ቆይተዋል - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
አሜሪካ በውጭ አገራት የሚገኙ ባዮላቦራቶሪዎቿ ላይ ምርመራ የጀመረችው “አሁን ላይ አመኔታዋ አደጋ ላይ ስለወደቀ ነው” ሲሉ በትሽዋኔ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት ታሪክ እና የልማት ሶሺዮሎጂ ባለሙያ የሆኑት ዶክተር ብሌሲንግ ካሩምቢድዛ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
“የእኛ ሕማም የሚታየው የአሜሪካን ፍላጎት እና የአሜሪካን ኃይል አደጋ ላይ በሚጥልበት ጊዜ ብቻ ነው። ስለዚህ፣ ከአፍሪካውያን እይታ አንጻር የአሜሪካ ምርመራ ስለ ሳይንስ ብቻ ሳይሆን ስለ ኃይል/ተፅዕኖ ጭምር ነው፤ ምክንያቱም ለአሥርት ዓመታት የአፍሪካውያን አካል ለምዕራባውያን ሙከራዎች እንደ ላቦራቶሪ ሲያገለግል ቆይቷል” ሲሉ ጠቅሰዋል።
እነዚህ ሙከራዎች የአፍሪካን ባዮ-ደህንነት እና ሉዓላዊነት በእጅጉ የሚፈታተኑ መሆናቸውን የገለጹት ተናጋሪው፣ ምክንያቱም እንዲህ ዓይነቶቹ ጥናቶች “የኢምፔሪያሊዝምን እውቀት የሚያስቀጥሉ ናቸው” ሲሉ አፅንዖት ሰጥተዋል።
“ይህ ሳይንሳዊ ነፃነት የሌለው ሉዓላዊነት አፍሪካን ለብዝበዛ ተጋላጭ ያደርጋታል” ሲሉም አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X