https://amh.sputniknews.africa/20260516/4020656.html
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ፤ የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንቶች የስልክ ውይይት ማጠንጠኛ ነበር – ሬምሊን
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ፤ የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንቶች የስልክ ውይይት ማጠንጠኛ ነበር – ሬምሊን
Sputnik አፍሪካ
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ፤ የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንቶች የስልክ ውይይት ማጠንጠኛ ነበር – ሬምሊንክሬምሊን በመግለጫው፣ “ሁለቱም ወገኖች በቀጣናው የሚገኙትን ሁሉንም ሀገራት ጥቅሞች ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ የሰጥቶ... 16.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-16T18:08+0300
2026-05-16T18:08+0300
2026-05-16T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/10/4020503_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ee94a937799668ebcbbf8969ca211d24.jpg
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ፤ የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንቶች የስልክ ውይይት ማጠንጠኛ ነበር – ሬምሊንክሬምሊን በመግለጫው፣ “ሁለቱም ወገኖች በቀጣናው የሚገኙትን ሁሉንም ሀገራት ጥቅሞች ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ የሰጥቶ መቀበል የሰላም ስምምነቶችን ለማዘጋጀት የፖለቲካ እና የዲፕሎማሲያዊ ሂደቱን የመቀጠልን አስፈላጊነት ገልጸዋል” ብሏል።የውይይታቸው ሌሎች ዐቢይ ነጥቦች፦ ሁለቱ ፕሬዝዳንቶች በሩሲያ እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መካከል በፖለቲካዊ እና በንግድና ኢኮኖሚ ዘርፎች ያለው ትብብር ስኬታማ እድገትን አስመልክቶ መርካታቸውን ገልጸዋል። መሪዎቹ ንቁ የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማስቀጠል ተስማምተዋል። ቭላድሚር ፑቲን፣ ከዩክሬን ግጭት ጋር ተያይዞ ለሚነሱ ሰብአዊ ጉዳዮች መፍትሄ ለመስጠት ላደረጉት ተከታታይ እገዛ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያንን አመስግነዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/10/4020503_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e37398247e0bff11a748eb02d8d2e18d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ፤ የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንቶች የስልክ ውይይት ማጠንጠኛ ነበር – ሬምሊን
18:08 16.05.2026 (የተሻሻለ: 18:14 16.05.2026) በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ፤ የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንቶች የስልክ ውይይት ማጠንጠኛ ነበር – ሬምሊን
ክሬምሊን በመግለጫው፣ “ሁለቱም ወገኖች በቀጣናው የሚገኙትን ሁሉንም ሀገራት ጥቅሞች ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ የሰጥቶ መቀበል የሰላም ስምምነቶችን ለማዘጋጀት የፖለቲካ እና የዲፕሎማሲያዊ ሂደቱን የመቀጠልን አስፈላጊነት ገልጸዋል” ብሏል።
የውይይታቸው ሌሎች ዐቢይ ነጥቦች፦
ሁለቱ ፕሬዝዳንቶች በሩሲያ እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መካከል በፖለቲካዊ እና በንግድና ኢኮኖሚ ዘርፎች ያለው ትብብር ስኬታማ እድገትን አስመልክቶ መርካታቸውን ገልጸዋል።
መሪዎቹ ንቁ የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማስቀጠል ተስማምተዋል።
ቭላድሚር ፑቲን፣ ከዩክሬን ግጭት ጋር ተያይዞ ለሚነሱ ሰብአዊ ጉዳዮች መፍትሄ ለመስጠት ላደረጉት ተከታታይ እገዛ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያንን አመስግነዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X