https://amh.sputniknews.africa/20260516/4015202.html
የአፍሪካ ሀገራት ልማታቸውን መስዋዕት ሳያደርጉ ኢነርጂን በተመለከተ ‘ሚዛናዊ አካሄድ’ መከተል አለባቸው – የሩሲያ ሚኒስትር
የአፍሪካ ሀገራት ልማታቸውን መስዋዕት ሳያደርጉ ኢነርጂን በተመለከተ ‘ሚዛናዊ አካሄድ’ መከተል አለባቸው – የሩሲያ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ልማታቸውን መስዋዕት ሳያደርጉ ኢነርጂን በተመለከተ ‘ሚዛናዊ አካሄድ’ መከተል አለባቸው – የሩሲያ ሚኒስትር አኅጉሪቱ፣ ውድ በሆነው ርዕዮተ-ዓለማዊ የአየር ንብረት አካሄድ ከመመራት ይልቅ፣ ለገቢር ነበብ ልማቶች ቅድሚያ መስጠት... 16.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-16T09:58+0300
2026-05-16T09:58+0300
2026-05-16T10:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/10/4015049_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_599f7822eab3b9f4c46995f991acaa2d.jpg
የአፍሪካ ሀገራት ልማታቸውን መስዋዕት ሳያደርጉ ኢነርጂን በተመለከተ ‘ሚዛናዊ አካሄድ’ መከተል አለባቸው – የሩሲያ ሚኒስትር አኅጉሪቱ፣ ውድ በሆነው ርዕዮተ-ዓለማዊ የአየር ንብረት አካሄድ ከመመራት ይልቅ፣ ለገቢር ነበብ ልማቶች ቅድሚያ መስጠት እንዳለባት የሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሼትኒኮቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለጹ።“በአሁኑ ወቅት በአረንጓዴ ሽግግር ሥም ከሚተዋወቁ ቴክኖሎጂዎች መካከል አብዛኞቹ እጅግ ውድ የሆኑ ቴክኖሎጂዎች ናቸው” ሲሉ በአሩሻ ከተካሄደው የሩሲያ-ታንዛኒያ የቢዝነስ ፎረም ጎን ለጎን ተናግረዋል፡፡ እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ ተመጣጣኝ ዋጋ ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ሳይኖር ኢንዱስትሪዎችን፣ ከተሞችን፣ ትራንስፖርትን ወይም የአፍሪካን ህዝቦች የኑሮ ደረጃ ማሻሻል አይቻልም።"እዚህ የድንጋይ ከሰል ክምችቶች አሉ፤ ታዲያ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ለምን የአካባቢውን የድንጋይ ከሰል በማቃጠል ተመጣጣኝ የኤሌክትሪክ ኃይል አይመረትም? ለዚህም የሩሲያን ቴክኖሎጂ መጠቀም ይቻላል" ሲሉ ሬሼትኒኮቭ አጽንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገራት ልማታቸውን መስዋዕት ሳያደርጉ ኢነርጂን በተመለከተ ‘ሚዛናዊ አካሄድ’ መከተል አለባቸው – የሩሲያ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ልማታቸውን መስዋዕት ሳያደርጉ ኢነርጂን በተመለከተ ‘ሚዛናዊ አካሄድ’ መከተል አለባቸው – የሩሲያ ሚኒስትር
2026-05-16T09:58+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/10/4015049_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_5390a46b270c9b15e383c09b332daecb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት ልማታቸውን መስዋዕት ሳያደርጉ ኢነርጂን በተመለከተ ‘ሚዛናዊ አካሄድ’ መከተል አለባቸው – የሩሲያ ሚኒስትር
09:58 16.05.2026 (የተሻሻለ: 10:04 16.05.2026) የአፍሪካ ሀገራት ልማታቸውን መስዋዕት ሳያደርጉ ኢነርጂን በተመለከተ ‘ሚዛናዊ አካሄድ’ መከተል አለባቸው – የሩሲያ ሚኒስትር
አኅጉሪቱ፣ ውድ በሆነው ርዕዮተ-ዓለማዊ የአየር ንብረት አካሄድ ከመመራት ይልቅ፣ ለገቢር ነበብ ልማቶች ቅድሚያ መስጠት እንዳለባት የሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሼትኒኮቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለጹ።
“በአሁኑ ወቅት በአረንጓዴ ሽግግር ሥም ከሚተዋወቁ ቴክኖሎጂዎች መካከል አብዛኞቹ እጅግ ውድ የሆኑ ቴክኖሎጂዎች ናቸው” ሲሉ በአሩሻ ከተካሄደው የሩሲያ-ታንዛኒያ የቢዝነስ ፎረም ጎን ለጎን ተናግረዋል፡፡
እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ ተመጣጣኝ ዋጋ ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ሳይኖር ኢንዱስትሪዎችን፣ ከተሞችን፣ ትራንስፖርትን ወይም የአፍሪካን ህዝቦች የኑሮ ደረጃ ማሻሻል አይቻልም።
"እዚህ የድንጋይ ከሰል ክምችቶች አሉ፤ ታዲያ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ለምን የአካባቢውን የድንጋይ ከሰል በማቃጠል ተመጣጣኝ የኤሌክትሪክ ኃይል አይመረትም? ለዚህም የሩሲያን ቴክኖሎጂ መጠቀም ይቻላል" ሲሉ ሬሼትኒኮቭ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X