https://amh.sputniknews.africa/20260515/4611636.html
የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ለአህጉራዊ ሽግግር
የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ለአህጉራዊ ሽግግር
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታቸን የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች የአህጉሪቱን የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በትክክል መምራት ይችላሉ? ወይንስ አሁንም ከአካባቢያዊ እውነታዎቻችን የራቁ የውጭ ሀገራትን የትምህርት ሞዴሎች ነው እየተከተልን ያለነው?.. 15.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-15T12:34+0300
2026-05-15T12:34+0300
2026-07-11T12:35+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0b/4611477_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_5e1339dbd08d1ea82dcddd54db09cd1a.png
የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ለአህጉራዊ ሽግግር
Sputnik አፍሪካ
"አብዛኞቹ የቢዝነስ ትምህርት ተቋማት ኢንዱስትሪዎችን ሳያሳትፉ የትምህርት ሥርዓቱን (ካሪኩለሙን) በራሳቸው ብቻ ያዘጋጃሉ። ዩኒቨርሲቲዎች ወይም የአካዳሚክ ተቋማት ተማሪዎቻቸውን በምድር ላይ ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ሳያስተዋውቁ እንዲሁ ንድፈ-ሃሳብን ብቻ ያስተምራሉ_ ይህ ሁኔታ እንዲቀየር በትጋት ልንሰራ ይገባናል፡፡" ሲሉ የኢትዮጵያ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ የሆኑት ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታቸን የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች የአህጉሪቱን የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በትክክል መምራት ይችላሉ? ወይንስ አሁንም ከአካባቢያዊ እውነታዎቻችን የራቁ የውጭ ሀገራትን የትምህርት ሞዴሎች ነው እየተከተልን ያለነው? የሚሉትን ጥያቄዎች እ.ኤ.አ ከግንቦት 13 እስከ 14 ፣2026 በአዲስ አበባ በተካሄደው የAABS (African Association of Business Schools) አመታዊ ኮንፈረንስ ላይ ተገኝተን ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ - የኢትዮጵያ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ፣ ፕ/ር አሊስተር ሞኮኤና — የጆሃንስበርግ ቢዝነስ ስኩል ዲን፣ ፕ/ር ኤቤኔዘር አዳኩ — የGIMPA ቢዝነስ ስኩል (ጋና)፣ ዶ/ር የቱንዴ አኒባባ — የሌጎስ ቢዝነስ ስኩል፣ ዶ/ር ሚሪያም ሙግዋቲ — የሚድላንድስ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ዲን (ዚምባብዌ) እና ዶ/ር ኢትዮጵያ ለገሰ — የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት ረዳት ፕሮፌሰር አነጋግረናቸዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታቸን የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች የአህጉሪቱን የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በትክክል መምራት ይችላሉ? ወይንስ አሁንም ከአካባቢያዊ እውነታዎቻችን የራቁ የውጭ ሀገራትን የትምህርት ሞዴሎች ነው እየተከተልን ያለነው? የሚሉትን ጥያቄዎች እ.ኤ.አ ከግንቦት 13 እስከ 14 ፣2026 በአዲስ አበባ በተካሄደው የAABS (African Association of Business Schools) አመታዊ ኮንፈረንስ ላይ ተገኝተን ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ - የኢትዮጵያ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ፣ ፕ/ር አሊስተር ሞኮኤና — የጆሃንስበርግ ቢዝነስ ስኩል ዲን፣ ፕ/ር ኤቤኔዘር አዳኩ — የGIMPA ቢዝነስ ስኩል (ጋና)፣ ዶ/ር የቱንዴ አኒባባ — የሌጎስ ቢዝነስ ስኩል፣ ዶ/ር ሚሪያም ሙግዋቲ — የሚድላንድስ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ዲን (ዚምባብዌ) እና ዶ/ር ኢትዮጵያ ለገሰ — የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት ረዳት ፕሮፌሰር አነጋግረናቸዋል፡፡ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ: ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0b/4611477_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_6f6c22a6dbd87e38f09715b8ff9f3d02.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ለአህጉራዊ ሽግግር
12:34 15.05.2026 (የተሻሻለ: 12:35 11.07.2026) "አብዛኞቹ የቢዝነስ ትምህርት ተቋማት ኢንዱስትሪዎችን ሳያሳትፉ የትምህርት ሥርዓቱን (ካሪኩለሙን) በራሳቸው ብቻ ያዘጋጃሉ። ዩኒቨርሲቲዎች ወይም የአካዳሚክ ተቋማት ተማሪዎቻቸውን በምድር ላይ ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ሳያስተዋውቁ እንዲሁ ንድፈ-ሃሳብን ብቻ ያስተምራሉ_ ይህ ሁኔታ እንዲቀየር በትጋት ልንሰራ ይገባናል፡፡" ሲሉ የኢትዮጵያ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ የሆኑት ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ
የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታቸን የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች የአህጉሪቱን የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በትክክል መምራት ይችላሉ? ወይንስ አሁንም ከአካባቢያዊ እውነታዎቻችን የራቁ የውጭ ሀገራትን የትምህርት ሞዴሎች ነው እየተከተልን ያለነው? የሚሉትን ጥያቄዎች እ.ኤ.አ ከግንቦት
13 እስከ 14 ፣2026 በአዲስ አበባ በተካሄደው የAABS (African Association of Business Schools) አመታዊ ኮንፈረንስ ላይ ተገኝተን
ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ - የኢትዮጵያ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ፣ ፕ/ር አሊስተር ሞኮኤና — የጆሃንስበርግ ቢዝነስ ስኩል ዲን፣ ፕ/ር ኤቤኔዘር አዳኩ — የGIMPA ቢዝነስ ስኩል (ጋና)፣ ዶ/ር የቱንዴ አኒባባ — የሌጎስ ቢዝነስ ስኩል፣ ዶ/ር ሚሪያም ሙግዋቲ — የሚድላንድስ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ዲን (ዚምባብዌ) እና ዶ/ር ኢትዮጵያ ለገሰ — የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት ረዳት ፕሮፌሰር አነጋግረናቸዋል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox