https://amh.sputniknews.africa/20260515/4014032.html
ፈረንሳይ በኬንያ ፎረም ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ፉክክር ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለማዛወር እንዳቀደች አሳይታለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ
ፈረንሳይ በኬንያ ፎረም ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ፉክክር ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለማዛወር እንዳቀደች አሳይታለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ በኬንያ ፎረም ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ፉክክር ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለማዛወር እንዳቀደች አሳይታለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ በኬንያ የተካሄደው የፈረንሳይ-አፍሪካ ጉባኤ፤ ፈረንሳይ በሳኅል ቀጣና ከደረሰባት ውድቀት በማገገም፤ የሩሲያን የአፍሪካ... 15.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-15T21:14+0300
2026-05-15T21:14+0300
2026-05-15T21:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0f/4013879_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_20a3c4464ce393a054fe9a981b5dc835.jpg
ፈረንሳይ በኬንያ ፎረም ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ፉክክር ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለማዛወር እንዳቀደች አሳይታለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ በኬንያ የተካሄደው የፈረንሳይ-አፍሪካ ጉባኤ፤ ፈረንሳይ በሳኅል ቀጣና ከደረሰባት ውድቀት በማገገም፤ የሩሲያን የአፍሪካ ተፅዕኖ ለመገዳደር አዳዲስ ይዞታዎችን ለመመሥረት ያላትን ፍላጎት የሚያሳይ መሆኑን በአልጀርስ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ተንታኝ ሙስጠፋ ካሜል ፉዲለስፑትኒክ ተናግረዋል። "ኬንያ ለ 'አፍሪካ ፎርዋርድ' ጉባኤ የተመረጠችው እንዲሁ አይደለም። የሩሲያ እና የፈረንሳይን የፉክክር ሜዳ ከሳኅል ቀጣና ወደ ሕንድ ውቅያኖስ ዳርቻ መዛወሩን የሚጠቁም ስልታዊ ምልክት ነው። ፈረንሳይ በሳኅል ቀጣና በደረሰባት ክስተት ምክንያት የጠለሸውን 'ፍራንአፍሪክ' ፖሊሲ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና እንደ አዲስ ለመገንባት እየሞከረች ነው" ብለዋል። እንደ ባለሙያው ገለጻ፤ ኬንያ ለፈረንሳይ የምስራቅ አፍሪካ የመስፋፋት ዕቅደ ተመራጭ መነሻ ናት። ይህን መከራከሪያ የሚያጠናክሩ ነጥቦችንም ጠቅሰዋል፦ 🟠 ኢኮኖሚዋን በከፍተኛ ሁኔታ እያሳደገች መሆኑ፣🟠 በቀጣናው ተጽዕኖዋ ከፍተኛ መሆኑ፣🟠 ስልታዊ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥዋ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ፈረንሳይ በኬንያ ፎረም ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ፉክክር ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለማዛወር እንዳቀደች አሳይታለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ በኬንያ ፎረም ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ፉክክር ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለማዛወር እንዳቀደች አሳይታለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ
2026-05-15T21:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0f/4013879_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_33af54785fd160b037d989f9e4e40a25.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፈረንሳይ በኬንያ ፎረም ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ፉክክር ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለማዛወር እንዳቀደች አሳይታለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ
21:14 15.05.2026 (የተሻሻለ: 21:24 15.05.2026) ፈረንሳይ በኬንያ ፎረም ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ፉክክር ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለማዛወር እንዳቀደች አሳይታለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ
በኬንያ የተካሄደው የፈረንሳይ-አፍሪካ ጉባኤ፤ ፈረንሳይ በሳኅል ቀጣና ከደረሰባት ውድቀት በማገገም፤ የሩሲያን የአፍሪካ ተፅዕኖ ለመገዳደር አዳዲስ ይዞታዎችን ለመመሥረት ያላትን ፍላጎት የሚያሳይ መሆኑን በአልጀርስ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ተንታኝ ሙስጠፋ ካሜል ፉዲለስፑትኒክ ተናግረዋል።
"ኬንያ ለ 'አፍሪካ ፎርዋርድ' ጉባኤ የተመረጠችው እንዲሁ አይደለም። የሩሲያ እና የፈረንሳይን የፉክክር ሜዳ ከሳኅል ቀጣና ወደ ሕንድ ውቅያኖስ ዳርቻ መዛወሩን የሚጠቁም ስልታዊ ምልክት ነው። ፈረንሳይ በሳኅል ቀጣና በደረሰባት ክስተት ምክንያት የጠለሸውን 'ፍራንአፍሪክ' ፖሊሲ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና እንደ አዲስ ለመገንባት እየሞከረች ነው" ብለዋል።
እንደ ባለሙያው ገለጻ፤ ኬንያ ለፈረንሳይ የምስራቅ አፍሪካ የመስፋፋት ዕቅደ ተመራጭ መነሻ ናት። ይህን መከራከሪያ የሚያጠናክሩ ነጥቦችንም ጠቅሰዋል፦
🟠 ኢኮኖሚዋን በከፍተኛ ሁኔታ እያሳደገች መሆኑ፣
🟠 በቀጣናው ተጽዕኖዋ ከፍተኛ መሆኑ፣
🟠 ስልታዊ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥዋ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X