መጽሐፉ በዓረቡ ዓለም የኢትዮጵያን ፍላጎቶች እና ብሔራዊ ጥቅሞች የበለጠ ለማስጠበቅ ታልሞ እንደተተረጎመ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

© telegram sputnik_ethiopiaመጽሐፉ በዓረቡ ዓለም የኢትዮጵያን ፍላጎቶች እና ብሔራዊ ጥቅሞች የበለጠ ለማስጠበቅ ታልሞ እንደተተረጎመ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።
መጽሐፉ በዓረቡ ዓለም የኢትዮጵያን ፍላጎቶች እና ብሔራዊ ጥቅሞች የበለጠ ለማስጠበቅ ታልሞ እንደተተረጎመ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.05.2026
ሰብስክራይብ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "የመደመር መንግሥት" መጽሐፍ የአረብኛ እትም በአቡ ዳቢ ተመረቀ

 

መጽሐፉ በዓረቡ ዓለም የኢትዮጵያን ፍላጎቶች እና ብሔራዊ ጥቅሞች የበለጠ ለማስጠበቅ ታልሞ እንደተተረጎመ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

 

በዩኤኢ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር፤ መጽሐፉ “አረብኛ ተናጋሪ ታዳሚዎችን ከኢትዮጵያ የመደመር ራዕይ ጋር የሚያገናኝ ድልድይ ሆኖ ያገለግላል” ሲሉ ተናግረዋል።

 

ሀገራቱ የአዲሲቷን ኢትዮጵያ ተራማጅ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና ሁሉን አቀፍ የለውጥ ማዕቀፎች እንዲረዱ ትልቅ አቅም ይፈጥራልም ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
መጽሐፉ በዓረቡ ዓለም የኢትዮጵያን ፍላጎቶች እና ብሔራዊ ጥቅሞች የበለጠ ለማስጠበቅ ታልሞ እንደተተረጎመ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
መጽሐፉ በዓረቡ ዓለም የኢትዮጵያን ፍላጎቶች እና ብሔራዊ ጥቅሞች የበለጠ ለማስጠበቅ ታልሞ እንደተተረጎመ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0