አል-ሂላል በሩዋንዳ ሊግ ታሪካዊ ድል መቀዳጀቱን ተከትሎ ወደ ሱዳን ተመለሰ

ሰብስክራይብ

#viral| አል-ሂላል በሩዋንዳ ሊግ ታሪካዊ ድል መቀዳጀቱን ተከትሎ ወደ ሱዳን ተመለሰ

​ የሱዳኑ አል-ሂላል የእግር ኳስ ክለብ የሩዋንዳ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ካነሳ በኋላ በ48 ሰዓታት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ካርቱም ገብቷል፡፡ ይህም ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሀገሩ የተመለሰበት አጋጣሚ ሆኗል።

​ቡድኑ ወደ ኦምዱርማን እና “ብሉ ጄውል” ስታዲየም አቅንቶ በደስታ በፈነጠዙ ደጋፊዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0