የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት በግንቦት ወር መጨረሻ ሩሲያን ይጎበኛሉ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopiaየታንዛኒያ ፕሬዚዳንት በግንቦት ወር መጨረሻ ሩሲያን ይጎበኛሉ ተባለ
የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት በግንቦት ወር መጨረሻ ሩሲያን ይጎበኛሉ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.05.2026
ሰብስክራይብ

የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት በግንቦት ወር መጨረሻ ሩሲያን ይጎበኛሉ ተባለ

​ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ከግንቦት 26 እስከ 29 በሩሲያ መንግሥታዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሕሙድ ታቢት ኮምቦ ማስታወቃቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል።

​ጉብኝቱ በሞስኮ የሚካሄዱ ስብሰባዎችን እና ዝግጅቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ​ፕሬዚዳንት ሳሚያ በሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም አካል በሆኑ ሁነቶች ላይ ይሳተፋሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0