አብዛኞቹ የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ትክክለኛውን የአኅጉሪቱን ችግር አይፈቱም - የኮሌጅ ፕሬዚዳንት

ሰብስክራይብ

አብዛኞቹ የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ትክክለኛውን የአኅጉሪቱን ችግር አይፈቱም - የኮሌጅ ፕሬዚዳንት

በአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ዘርፍ ባለድርሻ አካላት መካከል በአኅጉሪቱ ዐውድ ዙሪያ ያጠነጠነ ውይይት፣ ትብብር እና ምርምር መዳበር እንዳለበት የክቡር ኮሌጅ ፕሬዚዳንት ደሳለኝ መኩሪያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

"ባለፉት ዓመታት የአኅጉሪቱ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ይበልጥ ተዛማጅነታቸው ለምዕራቡ ዓለም ሥርዓት ነበር። በመሆኑም ያን በማረም ትምህርት ቤቶቹን ለአፍሪካ ተስማሚ ማድረግ አለብን" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0