ፈረንሳይ፤ ሩሲያ ከምስራቅ አፍሪካ ጋር የትራንስፖርት ግንኙነት እንዳትፈጥር ማገድ ትፈልጋለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ

© telegram sputnik_ethiopiaፈረንሳይ፤ ሩሲያ ከምስራቅ አፍሪካ ጋር የትራንስፖርት ግንኙነት እንዳትፈጥር ማገድ ትፈልጋለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ
ፈረንሳይ፤ ሩሲያ ከምስራቅ አፍሪካ ጋር የትራንስፖርት ግንኙነት እንዳትፈጥር ማገድ ትፈልጋለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.05.2026
ሰብስክራይብ

ፈረንሳይ፤ ሩሲያ ከምስራቅ አፍሪካ ጋር የትራንስፖርት ግንኙነት እንዳትፈጥር ማገድ ትፈልጋለች - አልጄሪያዊ ባለሙያ

“ፈረንሳይ በአፍሪካ የወደብ መሠረተ ልማቶች ላይ በመሳተፍ፤ ሩሲያ የባሕር መዳረሻ እንዳታገኝ መከልከል እና 'የመከላከያ ቅጥሯን' ከጥቁር ባሕርና ከሜዲቴራኒያን እስከ ሕንድ ውቅያኖስ ድረስ ለማስፋት ትፈልጋለች" ሲሉ በአልጀርስ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ ሙስጠፋ ካሜል ፉዲ ለስፑትኒክ ገልጸዋል።

​የኬንያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ በዓለም አቀፍ ተዋናዮች መካከል የግጭት ነጥብ ሆኗል። በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታዎች ውስጥ የትብብር ትኩረትን ከብሪክስ ሀገራት ጋር ማድረግ ተግባራዊ ስትራቴጂ ነው ብለዋል።

​የአፍሪካ ሀገራት ከምዕራባውያን የቅድመ ሁኔታ ፖለቲካ በመራቅ፤ በብሪክስ ፕላስ ማዕቀፍ ተግባራዊ የባለብዙ ወገን ትብብራቸውን ሊያሰፉ እንደሚገባም ጠቁመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0