https://amh.sputniknews.africa/20260515/4011661.html
አዲሱ የልማት ባንክ ኢትዮጵያን በአባልነት ለመቀላቀል እያጤነ ነው - የሩሲያ የፋይናንስ ሚኒስትር
አዲሱ የልማት ባንክ ኢትዮጵያን በአባልነት ለመቀላቀል እያጤነ ነው - የሩሲያ የፋይናንስ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
አዲሱ የልማት ባንክ ኢትዮጵያን በአባልነት ለመቀላቀል እያጤነ ነው - የሩሲያ የፋይናንስ ሚኒስትር"በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ፣ ኡዝቤኪስታን እና ኮሎምቢያን በአባልነት ለመቀበል እያጤንን ነው" ሲሉ ሚኒስትሩ አንቶን ሲሉአኖቭ ከባንኩ የሥራ አመራር ቦርድ... 15.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-15T18:37+0300
2026-05-15T18:37+0300
2026-05-15T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0f/4011508_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_9da9d443ffdbf50c4bffa15c94a39bca.jpg
አዲሱ የልማት ባንክ ኢትዮጵያን በአባልነት ለመቀላቀል እያጤነ ነው - የሩሲያ የፋይናንስ ሚኒስትር"በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ፣ ኡዝቤኪስታን እና ኮሎምቢያን በአባልነት ለመቀበል እያጤንን ነው" ሲሉ ሚኒስትሩ አንቶን ሲሉአኖቭ ከባንኩ የሥራ አመራር ቦርድ ስብሰባ በኋላ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። የባንኩ ነባር አባላት ሀገራቱ በመቀላቀላቸው የተቋሙን ካፒታል ከማሳደግ እና የፈጠራ አጀንዳውን ከማስፋት አንጻር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል የሚል እምነት እንዳላቸውም ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል። ባንኩ እ.ኤ.አ በ2014 የዕድገት እና የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን በገንዘብ ለመደገፍ የተቋቋመ ሲሆን መሥራቾቹን ብራዚል፣ ሕንድ፣ ቻይና፣ ሩሲያ እና ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ በቅርብ የተቀላቀሉትን ግብፅ፣ ባንግላዲሽ፣ አልጄሪያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ያቀፈ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0f/4011508_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_b601ae89c0f23c7679012a1fec1bcc98.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አዲሱ የልማት ባንክ ኢትዮጵያን በአባልነት ለመቀላቀል እያጤነ ነው - የሩሲያ የፋይናንስ ሚኒስትር
18:37 15.05.2026 (የተሻሻለ: 18:44 15.05.2026) አዲሱ የልማት ባንክ ኢትዮጵያን በአባልነት ለመቀላቀል እያጤነ ነው - የሩሲያ የፋይናንስ ሚኒስትር
"በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ፣ ኡዝቤኪስታን እና ኮሎምቢያን በአባልነት ለመቀበል እያጤንን ነው" ሲሉ ሚኒስትሩ አንቶን ሲሉአኖቭ ከባንኩ የሥራ አመራር ቦርድ ስብሰባ በኋላ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
የባንኩ ነባር አባላት ሀገራቱ በመቀላቀላቸው የተቋሙን ካፒታል ከማሳደግ እና የፈጠራ አጀንዳውን ከማስፋት አንጻር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል የሚል እምነት እንዳላቸውም ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል።
ባንኩ እ.ኤ.አ በ2014 የዕድገት እና የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን በገንዘብ ለመደገፍ የተቋቋመ ሲሆን መሥራቾቹን ብራዚል፣ ሕንድ፣ ቻይና፣ ሩሲያ እና ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ በቅርብ የተቀላቀሉትን ግብፅ፣ ባንግላዲሽ፣ አልጄሪያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ያቀፈ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X