https://amh.sputniknews.africa/20260515/4011447.html
ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው
ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው ለዚህም ከአፍሪካ ቡና አምራች ሀገራት ድርጅት ጋር የአስተናጋጅነት ሀገር ስምምነት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ እና የኢንተር-አፍሪካ... 15.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-15T18:23+0300
2026-05-15T18:23+0300
2026-05-15T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0f/4011294_0:27:1280:747_1920x0_80_0_0_70230a504cdf5a5e2fd539632ca90487.jpg
ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው ለዚህም ከአፍሪካ ቡና አምራች ሀገራት ድርጅት ጋር የአስተናጋጅነት ሀገር ስምምነት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ እና የኢንተር-አፍሪካ የቡና ድርጅት ዋና ጸሐፊ አምባሳደር ሰሎሞን ሩቴጋ ፈርመዋል። አምባሳደር ሰሎሞን ሩቴጋ፤ “ድርጅቱ ወደ ቡና መገኛዋ ኢትዮጵያ በመምጣቱ ደሰተኛ ነው” ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት በቡና ዘርፍ ላይ የሚመክር ስብሰባ ታስተናግዳለች፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0f/4011294_125:0:1156:773_1920x0_80_0_0_dba9274686597a0cbf87e5a6a5f66d84.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው
18:23 15.05.2026 (የተሻሻለ: 18:24 15.05.2026) ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው
ለዚህም ከአፍሪካ ቡና አምራች ሀገራት ድርጅት ጋር የአስተናጋጅነት ሀገር ስምምነት ተፈራርማለች፡፡
ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ እና የኢንተር-አፍሪካ የቡና ድርጅት ዋና ጸሐፊ አምባሳደር ሰሎሞን ሩቴጋ ፈርመዋል።
አምባሳደር ሰሎሞን ሩቴጋ፤ “ድርጅቱ ወደ ቡና መገኛዋ ኢትዮጵያ በመምጣቱ ደሰተኛ ነው” ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት በቡና ዘርፍ ላይ የሚመክር ስብሰባ ታስተናግዳለች፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X