ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው
ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.05.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት የአፍሪካ ቡና ጉባኤን ልታስተናግድ ነው

 

ለዚህም ከአፍሪካ ቡና አምራች ሀገራት ድርጅት ጋር የአስተናጋጅነት ሀገር ስምምነት ተፈራርማለች፡፡  

ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ እና የኢንተር-አፍሪካ የቡና ድርጅት ዋና ጸሐፊ አምባሳደር ሰሎሞን ሩቴጋ ፈርመዋል።

 

አምባሳደር ሰሎሞን ሩቴጋ፤ “ድርጅቱ ወደ ቡና መገኛዋ ኢትዮጵያ በመምጣቱ ደሰተኛ ነው” ብለዋል፡፡

 

ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት በቡና ዘርፍ ላይ የሚመክር ስብሰባ ታስተናግዳለች፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0