የኢትዮጵያ ልዑክ በሩሲያ የመኪና አምራች ኩባንያ ቅኝት አደረገ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ ልዑክ በሩሲያ የመኪና አምራች ኩባንያ ቅኝት አደረገ
የኢትዮጵያ ልዑክ በሩሲያ የመኪና አምራች ኩባንያ ቅኝት አደረገ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.05.2026
ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ ልዑክ በሩሲያ የመኪና አምራች ኩባንያ ቅኝት አደረገ

በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ የተመራ ልዑክ፤ በካዛን እየተካሄደ በሚገኘው 17ኛው የሩሲያ-እስላማዊው ዓለም የምጣኔ ሀብት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡

ልዑኩ ከመድረኩ ጎን ለጎን በማምረቻ እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ትብብሮች ዙሪያ ውጤታማ ውይይቶችን እንዳካሄደ ሞስኮ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

​በሌላ በኩል፤ በሩሲያ የመኪና ኩባንያ ካማዝ ፋብሪካ ተገኝተው የምርት ሂደቱን እንደቃኙ ተገልጿል፡፡

በተጨማሪም በሩሲያ ግብርና ሚኒስቴር ስር ከሚንቀሳቀሰው የውጭ ኢኮኖሚ ኮርፖሬሽን ፕሮዲንቶርግ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ልዑክ በሩሲያ የመኪና አምራች ኩባንያ ቅኝት አደረገ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ልዑክ በሩሲያ የመኪና አምራች ኩባንያ ቅኝት አደረገ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0