በአላስካው የፑቲን እና ትራምፕ ውይይት ሩሲያ እና አሜሪካ ግልጽ መግባባት ላይ ደርሰዋል -የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopiaበአላስካው የፑቲን እና ትራምፕ ውይይት ሩሲያ እና አሜሪካ ግልጽ መግባባት ላይ ደርሰዋል -የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
በአላስካው የፑቲን እና ትራምፕ ውይይት ሩሲያ እና አሜሪካ ግልጽ መግባባት ላይ ደርሰዋል -የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.05.2026
ሰብስክራይብ

በአላስካው የፑቲን እና ትራምፕ ውይይት ሩሲያ እና አሜሪካ ግልጽ መግባባት ላይ ደርሰዋል -የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

​ሰርጌ ላቭሮቭ በኒው ዴልሂ ከተካሄደው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በኋላ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው አንኳር ነጥቦች፦

​◻ የፑቲን እና ትራምፕ የግንኙነት "መንፈስ" የወዳጃነት፣ የአጋርነት እና የመከባበር ነው።

​◻ በፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ስብሰባ በዩክሬን የሰላም ሂደት መሠረታዊ መርሆች ላይ ስምምነት ተደርሷል።

​◻ ላቭሮቭ፤ ሩሲያ እና አሜሪካ በተቻለ ፍጥነት የ "አንኮሬጅ ስምምነቶችን" ያጸድቃሉ ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል።

​◻ ስምምነቶች ከጸደቁ በኋላ መፍትሄ የሚሹ ብዙ ጉዳዮች ይኖራሉ።

​◻ ሩሲያ በቻይና እና በአሜሪካ ግንኙነት ጣልቃ አትገባም፤ ቤጂንግም ለሞስኮ እንዲህ ዓይነት "ተገቢ ያልሆኑ" ጥያቄዎችን አታቀርብም።

​◻ አሜሪካ እና ቻይና የኢነርጂ ስምምነት ላይ ቢደርሱ ሩሲያ አትከፋም።

​◻ ሩሲያ፤ ከአሜሪካ እና ቤጂንግ ጋር ባላት ግንኙነት "የሶስት ማዕዘን" ጨዋታ አትጫወትም፤ ይህ ሀገሪቱ የምትከተለው የዲፕሎማሲ አካሄድ አይደለም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0