https://amh.sputniknews.africa/20260515/4006253.html
የማሊ ጦር በቱዋሬግ ተዋጊዎች ቁጥጥር ስር በሚገኘው ኪዳል ግዛት ጥቃት እንደፈፀመ የሩሲያ የአፍሪካ ኮር ገለፀ
የማሊ ጦር በቱዋሬግ ተዋጊዎች ቁጥጥር ስር በሚገኘው ኪዳል ግዛት ጥቃት እንደፈፀመ የሩሲያ የአፍሪካ ኮር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ጦር በቱዋሬግ ተዋጊዎች ቁጥጥር ስር በሚገኘው ኪዳል ግዛት ጥቃት እንደፈፀመ የሩሲያ የአፍሪካ ኮር ገለፀ በተጨማሪም ጦሩ "ግልጽ ኢላማዎችን" እንደለየ እና በሚቀጥሉት ቀናት ጥቃቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአፍሪካ ኮር የጦር ተወካይ አስታውቀዋል።... 15.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-15T09:33+0300
2026-05-15T09:33+0300
2026-05-15T09:42+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0f/4006100_0:19:1280:739_1920x0_80_0_0_fdc1bbb211d097574a3497ac548ff415.jpg
የማሊ ጦር በቱዋሬግ ተዋጊዎች ቁጥጥር ስር በሚገኘው ኪዳል ግዛት ጥቃት እንደፈፀመ የሩሲያ የአፍሪካ ኮር ገለፀ በተጨማሪም ጦሩ "ግልጽ ኢላማዎችን" እንደለየ እና በሚቀጥሉት ቀናት ጥቃቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአፍሪካ ኮር የጦር ተወካይ አስታውቀዋል። ኪዳል ከሚያዝያ ወር ጀምሮ በአዛዋድ ነፃ አውጪ ግንባር እና ተባባሪ የሽብር ቡድኖች ቁጥጥር ውስጥ እንደነበረም አስታውሷል። እ.ኤ.አ በ2023 በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ስር የተቋቋመው የአፍሪካ ኮር ሦስት ዋና ዋና ተልዕኮዎች ላይ ያተኩራል፦ ክልላዊ ደህንነት ማረጋገጥ፣ በአፍሪካ ሽብርተኝነትን መዋጋት፣ አካባቢያዊ ኃይሎችን ማሠልጠን። የሩሲያ ጦር ክንፍ ሚያዚያ 17 ቀንየሽብር ቡድኖች ያቀነባበሩትን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የማሊ ሠራዊት እንዲያከሽፍ መርዳቱ የሚታወስ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0f/4006100_136:0:1145:757_1920x0_80_0_0_6af63af72d83790c8e61b18a77bc9f98.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማሊ ጦር በቱዋሬግ ተዋጊዎች ቁጥጥር ስር በሚገኘው ኪዳል ግዛት ጥቃት እንደፈፀመ የሩሲያ የአፍሪካ ኮር ገለፀ
09:33 15.05.2026 (የተሻሻለ: 09:42 15.05.2026) የማሊ ጦር በቱዋሬግ ተዋጊዎች ቁጥጥር ስር በሚገኘው ኪዳል ግዛት ጥቃት እንደፈፀመ የሩሲያ የአፍሪካ ኮር ገለፀ በተጨማሪም ጦሩ "ግልጽ ኢላማዎችን" እንደለየ እና በሚቀጥሉት ቀናት ጥቃቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአፍሪካ ኮር የጦር ተወካይ አስታውቀዋል።
ኪዳል ከሚያዝያ ወር ጀምሮ በአዛዋድ ነፃ አውጪ ግንባር እና ተባባሪ የሽብር ቡድኖች ቁጥጥር ውስጥ እንደነበረም አስታውሷል።
እ.ኤ.አ በ2023 በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ስር የተቋቋመው የአፍሪካ ኮር ሦስት ዋና ዋና ተልዕኮዎች ላይ ያተኩራል፦
ክልላዊ ደህንነት ማረጋገጥ፣
በአፍሪካ ሽብርተኝነትን መዋጋት፣
አካባቢያዊ ኃይሎችን ማሠልጠን።
የሩሲያ ጦር ክንፍ ሚያዚያ 17 ቀን
የሽብር ቡድኖች ያቀነባበሩትን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የማሊ ሠራዊት እንዲያከሽፍ መርዳቱ የሚታወስ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X