https://amh.sputniknews.africa/20260514/4004112.html
የአርሶ አደሮች የፈጠራ ክህሎት እና የሀገር በቀል እውቀት ሚና
የአርሶ አደሮች የፈጠራ ክህሎት እና የሀገር በቀል እውቀት ሚና
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዶ፣ በመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት "ከአርሶ አደሮች፣ ለአርሶ አደሮች፣ በአርሶ አደሮች" በሚል መሪ ቃል የተካሄደውን ልዩ አገር አቀፍ ጉባኤ እንቃኛለን። በጉባኤው ላይ አርሶ አደሮች እንደ ተመራማሪ ቀርበው ድንች... 14.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-14T19:34+0300
2026-05-14T19:34+0300
2026-05-14T19:34+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/4003893_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_4b28e738d0af7d68c2dfc9d1d4cfffd6.png
የአርሶ አደሮች የፈጠራ ክህሎት እና የሀገር በቀል እውቀት ሚና
Sputnik አፍሪካ
“እውቀት ፓስፖርት የለውም፤ እውቀት ተግባር (ልምድ) ነው ያለው። አርሶ አደሮቻችን ምርጥ ዘር ሲመርጡ 'ዝርያ ማሻሻል'፣ ዝናብን ሲተነብዩ ደግሞ 'የጥናት ዘዴ' እንበለው፤ ለሥራቸው ሳይንሳዊ ስሙን በመስጠት የሚገባቸውን ክብር ልንሰጣቸው ይገባል፡፡ ግባችን ጥገኝነት ሳይሆን ክብር፣ ጽናትና ሀገራዊ እራስን መቻል ነው፡፡” ሲሉ የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዶ፣ በመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት "ከአርሶ አደሮች፣ ለአርሶ አደሮች፣ በአርሶ አደሮች" በሚል መሪ ቃል የተካሄደውን ልዩ አገር አቀፍ ጉባኤ እንቃኛለን። በጉባኤው ላይ አርሶ አደሮች እንደ ተመራማሪ ቀርበው ድንች በከርሰ ምድር የማቆየት ዘዴን እና የቴምር ምርትን በአካባቢያቸው የመመረት ስኬታማ የፈጠራ ስራዎቻቸውን አጋርተዋል።
በእንግድነት የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና እና የወሃ ልማት አስተዳደር እና ሃይድሮሎጂ ረ/ፕ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ዶ/ር ዓለማየሁ አባተ ተገኝተው፣ የአርሶ አደሩን ሀገር በቀል እውቀት ከዘመናዊ ምርምር ጋር በማቀናጀት ረገድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የፖሊሲ አውጪዎች ሚና ምን መሆን እንዳለበት ሰፊ ትንተና ይሰጡናል።
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዶ፣ በመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት "ከአርሶ አደሮች፣ ለአርሶ አደሮች፣ በአርሶ አደሮች" በሚል መሪ ቃል የተካሄደውን ልዩ አገር አቀፍ ጉባኤ እንቃኛለን። በጉባኤው ላይ አርሶ አደሮች እንደ ተመራማሪ ቀርበው ድንች በከርሰ ምድር የማቆየት ዘዴን እና የቴምር ምርትን በአካባቢያቸው የመመረት ስኬታማ የፈጠራ ስራዎቻቸውን አጋርተዋል።በእንግድነት የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና እና የወሃ ልማት አስተዳደር እና ሃይድሮሎጂ ረ/ፕ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ዶ/ር ዓለማየሁ አባተ ተገኝተው፣ የአርሶ አደሩን ሀገር በቀል እውቀት ከዘመናዊ ምርምር ጋር በማቀናጀት ረገድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የፖሊሲ አውጪዎች ሚና ምን መሆን እንዳለበት ሰፊ ትንተና ይሰጡናል።ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/4003893_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_02fea0360cc58153534bcd5abbf3f949.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የአርሶ አደሮች የፈጠራ ክህሎት እና የሀገር በቀል እውቀት ሚና
“እውቀት ፓስፖርት የለውም፤ እውቀት ተግባር (ልምድ) ነው ያለው። አርሶ አደሮቻችን ምርጥ ዘር ሲመርጡ 'ዝርያ ማሻሻል'፣ ዝናብን ሲተነብዩ ደግሞ 'የጥናት ዘዴ' እንበለው፤ ለሥራቸው ሳይንሳዊ ስሙን በመስጠት የሚገባቸውን ክብር ልንሰጣቸው ይገባል፡፡ ግባችን ጥገኝነት ሳይሆን ክብር፣ ጽናትና ሀገራዊ እራስን መቻል ነው፡፡” ሲሉ የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዶ፣ በመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት "ከአርሶ አደሮች፣ ለአርሶ አደሮች፣ በአርሶ አደሮች" በሚል መሪ ቃል የተካሄደውን ልዩ አገር አቀፍ ጉባኤ እንቃኛለን። በጉባኤው ላይ አርሶ አደሮች እንደ ተመራማሪ ቀርበው ድንች በከርሰ ምድር የማቆየት ዘዴን እና የቴምር ምርትን በአካባቢያቸው የመመረት ስኬታማ የፈጠራ ስራዎቻቸውን አጋርተዋል።
በእንግድነት የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና እና የወሃ ልማት አስተዳደር እና ሃይድሮሎጂ ረ/ፕ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ዶ/ር ዓለማየሁ አባተ ተገኝተው፣ የአርሶ አደሩን ሀገር በቀል እውቀት ከዘመናዊ ምርምር ጋር በማቀናጀት ረገድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የፖሊሲ አውጪዎች ሚና ምን መሆን እንዳለበት ሰፊ ትንተና ይሰጡናል።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ