አዲስ አበባ በ1.4 ቢሊዮን ብር በጀት የ1 ሺህ 200 አውቶቡሶችን ሞተር ወደ ተፈጥሮ ጋዝ ልትቀይር ነው

ሰብስክራይብ

አዲስ አበባ በ1.4 ቢሊዮን ብር በጀት የ1 ሺህ 200 አውቶቡሶችን ሞተር ወደ ተፈጥሮ ጋዝ ልትቀይር ነው

 

ከወዲሁ የሁለት አውቶብሶች ሞተር በስኬታማ መንገድ የተቀየረ ሲሆን ውጥኑ የሀገሪቱ መዲና ወደ ንጹህ የትራንስፖርት ኃይል የምታደርገውን ሽግግር እንደሚያፋጥን ይጠበቃል፡፡

 

የፕሮጀክቱን አስፈላጊነት እና ዓላማ ለመረዳት የስፑትኒክ ኢትዮጵያን ቪዲዮ ይመልከቱ  

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0