የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ ቋሚ የአየር ትርዒት ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ ቋሚ የአየር ትርዒት ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ

በዝግጅቱ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ፣ የኢትዮጵያ የአር መንገድ ሥራ አስፈጻሚዎች እና አመራሮች እና የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች መገኘታቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገልጿል።

በትርዒቱ ላይ የቅርብ ጊዜ የቴክኖሎጂ ውጤት የሆኑ አውሮፕላኖች ለእይታ ቀርበዋል።

የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፤ “የጄት መጓጓዣ አውሮፕላኖችን በመግዛት፣ በማብረር እና በመጠገን ረገድ ሁልጊዜም ግንባር ቀደም ነን። እንዲህ ያለ ዘመናዊ የአውሮፕላን ስብስብ መኖሩ በአፍሪካ ስኬታማ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ የቅርብ ጊዜ ቴክኖሎጂን እና የአውሮፕላን ስብስብን የሚወክል አየር መንገድ እንድንሆን አስችሎናል” ሲሉ ተናግረዋል።

ቋሚ የአየር ትርዒቱ የአየር መንገዱን ታሪካዊ ጉዞና ዘመናዊ የአቪዬሽን አቅም ለጎብኚዎች የሚያሳይ ልዩ ዝግጅት እንደሆነ ተገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ ቋሚ የአየር ትርዒት ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ ቋሚ የአየር ትርዒት ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ ቋሚ የአየር ትርዒት ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ ቋሚ የአየር ትርዒት ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0