https://amh.sputniknews.africa/20260514/3999464.html
አልጄሪያ ከሩሲያ ጋር በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትብብር ለመፍጠር ማቀዷን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
አልጄሪያ ከሩሲያ ጋር በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትብብር ለመፍጠር ማቀዷን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
አልጄሪያ ከሩሲያ ጋር በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትብብር ለመፍጠር ማቀዷን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁአልጄሪያ በሳይበር ደህንነት፣ በዲጂታል መፍትሄዎች እና በሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዘርፎች ከሩሲያ ጋር በትብብር ለመሥራት እንደምትፈልግ የዕውቀት ኢኮኖሚ፣... 14.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-14T14:53+0300
2026-05-14T14:53+0300
2026-05-14T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/3999311_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1caff993edd2168cb3bfc96321213546.jpg
አልጄሪያ ከሩሲያ ጋር በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትብብር ለመፍጠር ማቀዷን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁአልጄሪያ በሳይበር ደህንነት፣ በዲጂታል መፍትሄዎች እና በሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዘርፎች ከሩሲያ ጋር በትብብር ለመሥራት እንደምትፈልግ የዕውቀት ኢኮኖሚ፣ "ስታርታፖች" እና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች ሚኒስትር ኑረዲን ዋዳህ በ "ሩሲያ-እስላማዊው ዓለም ካዛን ፎረም" ላይ ገልጸዋል።“በዋናነት ትኩረታችን በሳይበር ደህንነት እና በዲጂታል መፍትሄዎች ላይ ነው። በአሁኑ ወቅት ትልቅ ትኩረት በሚሰጠው የሳይበር ደህንነት ዘርፍ ላይ የጋራ ትብብር ማድረግ እንፈልጋለን” ብለዋል።የአልጄሪያ ወጣት እና የተማረ የሰው ኃይል እንዲሁም ዝቅተኛ የኢነርጂ ወጪ ለሰፊ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ትብብር ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር ገልጸዋል።“አልጄሪያን ለሰው ሠራሽ አስተውህሎት እንዲሁም ለዳታ ማዕከልነት መጠቀም ለሩሲያ ጥሩ ዕድል ነው” ሲሉ ዋዳህ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አልጄሪያ ከሩሲያ ጋር በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትብብር ለመፍጠር ማቀዷን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
አልጄሪያ ከሩሲያ ጋር በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትብብር ለመፍጠር ማቀዷን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
2026-05-14T14:53+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/3999311_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e020e1d6141d8ba7ab814892eaa79c12.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አልጄሪያ ከሩሲያ ጋር በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትብብር ለመፍጠር ማቀዷን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
14:53 14.05.2026 (የተሻሻለ: 14:54 14.05.2026) አልጄሪያ ከሩሲያ ጋር በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትብብር ለመፍጠር ማቀዷን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
አልጄሪያ በሳይበር ደህንነት፣ በዲጂታል መፍትሄዎች እና በሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዘርፎች ከሩሲያ ጋር በትብብር ለመሥራት እንደምትፈልግ የዕውቀት ኢኮኖሚ፣ "ስታርታፖች" እና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች ሚኒስትር ኑረዲን ዋዳህ በ "ሩሲያ-እስላማዊው ዓለም ካዛን ፎረም" ላይ ገልጸዋል።
“በዋናነት ትኩረታችን በሳይበር ደህንነት እና በዲጂታል መፍትሄዎች ላይ ነው። በአሁኑ ወቅት ትልቅ ትኩረት በሚሰጠው የሳይበር ደህንነት ዘርፍ ላይ የጋራ ትብብር ማድረግ እንፈልጋለን” ብለዋል።
የአልጄሪያ ወጣት እና የተማረ የሰው ኃይል እንዲሁም ዝቅተኛ የኢነርጂ ወጪ ለሰፊ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ትብብር ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
“አልጄሪያን ለሰው ሠራሽ አስተውህሎት እንዲሁም ለዳታ ማዕከልነት መጠቀም ለሩሲያ ጥሩ ዕድል ነው” ሲሉ ዋዳህ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X