https://amh.sputniknews.africa/20260514/3998788.html
ሊቢያ የሀገሪቱን ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ከ6 እስከ 12 ወራት ውስጥ ዳግም ሥራ ለማስጀመርና ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ ማቀዷን አስታወቀች
ሊቢያ የሀገሪቱን ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ከ6 እስከ 12 ወራት ውስጥ ዳግም ሥራ ለማስጀመርና ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ ማቀዷን አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ሊቢያ የሀገሪቱን ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ከ6 እስከ 12 ወራት ውስጥ ዳግም ሥራ ለማስጀመርና ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ ማቀዷን አስታወቀች እ.ኤ.አ ከ2013 ጀምሮ ሥራ አቁሞ የቆየው የራስ ላኑፍ የነዳጅ ማጣሪያ በቀን 220 ሺህ በርሜል... 14.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-14T13:26+0300
2026-05-14T13:26+0300
2026-05-14T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/3998635_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_c01e2f89bdb3cd862ada55bcdc2c5227.jpg
ሊቢያ የሀገሪቱን ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ከ6 እስከ 12 ወራት ውስጥ ዳግም ሥራ ለማስጀመርና ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ ማቀዷን አስታወቀች እ.ኤ.አ ከ2013 ጀምሮ ሥራ አቁሞ የቆየው የራስ ላኑፍ የነዳጅ ማጣሪያ በቀን 220 ሺህ በርሜል የማምረት አቅም ይኖረዋል ሲሉ የብሔራዊ ነዳጅ ኮርፖሬሽን ሊቀመንበር መሥዑድ ሱሌይማን ገልጸዋል። የብሔራዊ ነዳጅ ኮርፖሬሽን (ኖክ) ሰኞ ዕለት እንዳስታወቀው፤ ትራስታ የተባለው የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አጋር ከሌርኮ የጋራ ኩባንያ መውጣቱን ተከትሎ፣ ለዐሥር ዓመታት የዘለቀው የግልግል ዳኝነት ክርክር በማብቃቱ የማጣሪያ ፋብሪካው ሙሉ በሙሉ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ሆኗል። "ይህ ስምምነት በሊቢያ የነዳጅ እና ጋዝ ዘርፍ ውስጥ ካሉ እጅግ ውስብስብ ጉዳዮች አንዱን በቋሚነት የሚዘጋ ሲሆን ከሀገሪቱ ዋና ዋና የነዳጅ እና የፔትሮኬሚካል ሀብቶች አንዱን ሙሉ በሙሉ ወደ ሊቢያውያን ቁጥጥር ይመልሳል። በተጨማሪም ለማገገሚያ፣ ለሥራ ማስጀመሪያ እና ለልማት አዲስ ምዕራፍና መንገድ ይከፍታል" ሲል መግለጫው አስነብቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/3998635_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e7b57462ddb865ca167de48241150884.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሊቢያ የሀገሪቱን ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ከ6 እስከ 12 ወራት ውስጥ ዳግም ሥራ ለማስጀመርና ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ ማቀዷን አስታወቀች
13:26 14.05.2026 (የተሻሻለ: 13:34 14.05.2026) ሊቢያ የሀገሪቱን ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ከ6 እስከ 12 ወራት ውስጥ ዳግም ሥራ ለማስጀመርና ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ ማቀዷን አስታወቀች
እ.ኤ.አ ከ2013 ጀምሮ ሥራ አቁሞ የቆየው የራስ ላኑፍ የነዳጅ ማጣሪያ በቀን 220 ሺህ በርሜል የማምረት አቅም ይኖረዋል ሲሉ የብሔራዊ ነዳጅ ኮርፖሬሽን ሊቀመንበር መሥዑድ ሱሌይማን ገልጸዋል።
የብሔራዊ ነዳጅ ኮርፖሬሽን (ኖክ) ሰኞ ዕለት እንዳስታወቀው፤ ትራስታ የተባለው የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አጋር ከሌርኮ የጋራ ኩባንያ መውጣቱን ተከትሎ፣ ለዐሥር ዓመታት የዘለቀው የግልግል ዳኝነት ክርክር በማብቃቱ የማጣሪያ ፋብሪካው ሙሉ በሙሉ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ሆኗል።
"ይህ ስምምነት በሊቢያ የነዳጅ እና ጋዝ ዘርፍ ውስጥ ካሉ እጅግ ውስብስብ ጉዳዮች አንዱን በቋሚነት የሚዘጋ ሲሆን ከሀገሪቱ ዋና ዋና የነዳጅ እና የፔትሮኬሚካል ሀብቶች አንዱን ሙሉ በሙሉ ወደ ሊቢያውያን ቁጥጥር ይመልሳል። በተጨማሪም ለማገገሚያ፣ ለሥራ ማስጀመሪያ እና ለልማት አዲስ ምዕራፍና መንገድ ይከፍታል" ሲል መግለጫው አስነብቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X