ከ158 ዓመታት በፊት በእንግሊዝ የተዘረፉት የመቅደላ ቅርሶች ኢትዮጵያ ገቡ

© telegram sputnik_ethiopiaከ158 ዓመታት በፊት በእንግሊዝ የተዘረፉት የመቅደላ ቅርሶች ኢትዮጵያ ገቡ
ከ158 ዓመታት በፊት በእንግሊዝ የተዘረፉት የመቅደላ ቅርሶች ኢትዮጵያ ገቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.05.2026
ሰብስክራይብ

ከ158 ዓመታት በፊት በእንግሊዝ የተዘረፉት የመቅደላ ቅርሶች ኢትዮጵያ ገቡ

​የተመለሱት ቅርሶች የዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ የወርቅ አምባር፣ የፀጉር ቁንዳላ ዘለላና መቅደላ ላይ ሕይወታቸው ባለፈበት ወቅት ለብሰውት የነበረው የሽማ ሸሚዝ ልብስ ቁራጭ ናቸው።

​ቅርሶቹ በእንግሊዝ ጦር አዝማችና በሌሎች ወታደሮች ተወስደው ሙዚየሞች ውስጥ እንደነበሩ ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ቅርፅ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው፤ "ሀገሪቱ በውጭ የሚገኙ ተጨማሪ ቅርሶቿን ለማስመለስ የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች" ብለዋል።

የቅርሶቹ ይፋዊ ርክክብ ግንቦት 7፣ 2018 ዓ.ም በባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ይካሄዳል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
ከ158 ዓመታት በፊት በእንግሊዝ የተዘረፉት የመቅደላ ቅርሶች ኢትዮጵያ ገቡ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
ከ158 ዓመታት በፊት በእንግሊዝ የተዘረፉት የመቅደላ ቅርሶች ኢትዮጵያ ገቡ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0