https://amh.sputniknews.africa/20260514/3997748.html
"የአፍሪካ መሪዎች የጋራ አቋም ከያዙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ጥላቻን ሊያስወግዱ ይቻላሉ" - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝ
"የአፍሪካ መሪዎች የጋራ አቋም ከያዙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ጥላቻን ሊያስወግዱ ይቻላሉ" - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
"የአፍሪካ መሪዎች የጋራ አቋም ከያዙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ጥላቻን ሊያስወግዱ ይቻላሉ" - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝአብዛኞቹ የአፍሪካ መሪዎች "የዜጎቻቸውን ፍላጎት ግምት ውስጥ ማስገባት አይፈልጉም"፤ በዚህም ሕዝቡ "መንግሥት በበቂው እየሠራ አይደለም"... 14.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-14T11:54+0300
2026-05-14T11:54+0300
2026-05-14T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/3997595_1:0:847:476_1920x0_80_0_0_bdcd4733e0379f718e3ef938f58ecb53.jpg
"የአፍሪካ መሪዎች የጋራ አቋም ከያዙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ጥላቻን ሊያስወግዱ ይቻላሉ" - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝአብዛኞቹ የአፍሪካ መሪዎች "የዜጎቻቸውን ፍላጎት ግምት ውስጥ ማስገባት አይፈልጉም"፤ በዚህም ሕዝቡ "መንግሥት በበቂው እየሠራ አይደለም" ብሎ እንዲያስብና "ሕግን በራሱ እንዲያሰፍን" ያደርገዋል ሲሉ የፖለቲካ ተንታኙ ሜትጂ ማክጎባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "አኅጉሪቱ በግዙፍ ዓለም አቀፍ ኮርፖሬሽኖች እየተመራች ነው፤ ትግሉም መሆን ያለበት እዚህ ላይ ነው" ብለዋል።እነዚህ ሁሉ ችግሮች አኀጉሪቱ ልማትን ለማፋጠን የራሷን ሀብቶች መጠቀም ስትችልና በራሷ ቅድመ ሁኔታ ንግዶችን ማከናወን ስትጀምር መፍትሄ ያገኛሉ። ደቡብ አፍሪካ በመላው አፍሪካ ነፃ የሰዎች ዝውውርን መምራት ለምን እንዳለባት ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የአፍሪካ መሪዎች የጋራ አቋም ከያዙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ጥላቻን ሊያስወግዱ ይቻላሉ" - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
"የአፍሪካ መሪዎች የጋራ አቋም ከያዙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ጥላቻን ሊያስወግዱ ይቻላሉ" - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝ
2026-05-14T11:54+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/3997595_107:0:742:476_1920x0_80_0_0_9efd0387233f8c0f802beae0417d9abc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የአፍሪካ መሪዎች የጋራ አቋም ከያዙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ጥላቻን ሊያስወግዱ ይቻላሉ" - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝ
11:54 14.05.2026 (የተሻሻለ: 12:04 14.05.2026) "የአፍሪካ መሪዎች የጋራ አቋም ከያዙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ጥላቻን ሊያስወግዱ ይቻላሉ" - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝ
አብዛኞቹ የአፍሪካ መሪዎች "የዜጎቻቸውን ፍላጎት ግምት ውስጥ ማስገባት አይፈልጉም"፤ በዚህም ሕዝቡ "መንግሥት በበቂው እየሠራ አይደለም" ብሎ እንዲያስብና "ሕግን በራሱ እንዲያሰፍን" ያደርገዋል ሲሉ የፖለቲካ ተንታኙ ሜትጂ ማክጎባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አኅጉሪቱ በግዙፍ ዓለም አቀፍ ኮርፖሬሽኖች እየተመራች ነው፤ ትግሉም መሆን ያለበት እዚህ ላይ ነው" ብለዋል።
እነዚህ ሁሉ ችግሮች አኀጉሪቱ ልማትን ለማፋጠን የራሷን ሀብቶች መጠቀም ስትችልና በራሷ ቅድመ ሁኔታ ንግዶችን ማከናወን ስትጀምር መፍትሄ ያገኛሉ።
ደቡብ አፍሪካ በመላው አፍሪካ ነፃ የሰዎች ዝውውርን መምራት ለምን እንዳለባት ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X