የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው

© telegram sputnik_ethiopiaየአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው
የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.05.2026
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው

ስብሰባው “አፍሪካዊ እሴቶች፣ ዓለም አቀፋዊ ዕድሎች፣ የአኅጉሪቱን ለውጥ በመምራት ረገድ የቢዝነስ ትምህርት ተቋማት ሚና” በሚል መሪ ቃል ለሦስት ቀናት ይካሄዳል።

መድረኩ የአኅጉሪቱን የቢዝነስ ትምህርት ጥራትና ተፅዕኖ ማሳደግ እንዲሁም ፈጠራን የማበረታታት ዓላማ አለው፡፡

በጉባኤው ከ40 ሀገራት የተውጣጡ ከ200 በላይ የትምህርት ቤቶቹ አመራሮች፣ ዲኖች፣ ተመራማሪዎች እና ፖሊሲ አውጪዎች ይሳተፈሉ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0