https://amh.sputniknews.africa/20260514/3995040.html
'የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ እና ጎሰኝነት፤ ቅኝ ገዥዎች እኛን በቀላሉ ለማስተዳደር የጠነሰሱት ነው' - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
'የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ እና ጎሰኝነት፤ ቅኝ ገዥዎች እኛን በቀላሉ ለማስተዳደር የጠነሰሱት ነው' - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
'የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ እና ጎሰኝነት፤ ቅኝ ገዥዎች እኛን በቀላሉ ለማስተዳደር የጠነሰሱት ነው' - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ ሥር መሠረቱ የቅኝ አገዛዝ ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ነው የሚሉት የፖለቲካ ተንታኙ ሜትጂ ማክጎባ ናቸው።... 14.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-14T09:01+0300
2026-05-14T09:01+0300
2026-05-14T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/3994887_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_31af5ded6b446505717fbb753f055ead.jpg
'የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ እና ጎሰኝነት፤ ቅኝ ገዥዎች እኛን በቀላሉ ለማስተዳደር የጠነሰሱት ነው' - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ ሥር መሠረቱ የቅኝ አገዛዝ ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ነው የሚሉት የፖለቲካ ተንታኙ ሜትጂ ማክጎባ ናቸው። ደቡብ አፍሪካ ይህንን በየግዜው የሚፈጠር ክስተት ለማስቆሞ በአኅጉሪቱ "የአፍሪካን ሕዝቦች ነፃ እንቅስቃሴ" በማረጋገጥ መሪ ሚና መጫወት አለባት ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "...ሰለነፃ እንቅስቃሴ እያወራህ ስርዓቶች ከሌሉህ ሌላ ቀውስ ትፈጥራለህ። ሰዎች ደግሞ በተፈጥሮ ሌሎች የመንቀሳቀሻ መንገዶችን ይፈጥራሉ" ሲሉ ማክጎባ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ እና ጎሰኝነት፤ ቅኝ ገዥዎች እኛን በቀላሉ ለማስተዳደር የጠነሰሱት ነው' - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
'የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ እና ጎሰኝነት፤ ቅኝ ገዥዎች እኛን በቀላሉ ለማስተዳደር የጠነሰሱት ነው' - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
2026-05-14T09:01+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0e/3994887_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_52d9ddc54db492761666d7e212fc9b7b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ እና ጎሰኝነት፤ ቅኝ ገዥዎች እኛን በቀላሉ ለማስተዳደር የጠነሰሱት ነው' - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
09:01 14.05.2026 (የተሻሻለ: 09:04 14.05.2026) 'የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ እና ጎሰኝነት፤ ቅኝ ገዥዎች እኛን በቀላሉ ለማስተዳደር የጠነሰሱት ነው' - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
የውጭ ሀገር ዜጎች ጥላቻ ሥር መሠረቱ የቅኝ አገዛዝ ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ነው የሚሉት የፖለቲካ ተንታኙ ሜትጂ ማክጎባ ናቸው።
ደቡብ አፍሪካ ይህንን በየግዜው የሚፈጠር ክስተት ለማስቆሞ በአኅጉሪቱ "የአፍሪካን ሕዝቦች ነፃ እንቅስቃሴ" በማረጋገጥ መሪ ሚና መጫወት አለባት ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"...ሰለነፃ እንቅስቃሴ እያወራህ ስርዓቶች ከሌሉህ ሌላ ቀውስ ትፈጥራለህ። ሰዎች ደግሞ በተፈጥሮ ሌሎች የመንቀሳቀሻ መንገዶችን ይፈጥራሉ" ሲሉ ማክጎባ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X