ኢትዮጵያ የአፍሪካን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሞገድ እየመራች ነው ተባለ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የአፍሪካን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሞገድ እየመራች ነው ተባለ

 

የነዳጅ እጥረትና የዋጋ መናር በአኅጉሪቱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በስፋት እንዲገቡ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሆነና ኢትዮጵያ ደግሞ ሥር ነቀል የፖሊሲ ለውጥ በማድረግ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሽግግሩን እያፋጠነች እንደምትገኝ ተነግሯል፡፡

ስለኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪ ዘርፍ ዕድገት ተጨማሪ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0