https://amh.sputniknews.africa/20260513/3993984.html
ህዋዌ በአፍሪካ ለሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዝግጁ የሆኑ የመረጃ ማዕከላት ፍላጎት እየጨመረ መሆኑን ገለጸ
ህዋዌ በአፍሪካ ለሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዝግጁ የሆኑ የመረጃ ማዕከላት ፍላጎት እየጨመረ መሆኑን ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ህዋዌ በአፍሪካ ለሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዝግጁ የሆኑ የመረጃ ማዕከላት ፍላጎት እየጨመረ መሆኑን ገለጸየሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዕድገት፣ የዲጂታል ጤና አገልግሎት እና የተቀናጀ (በኢንተርኔት እና በአካል) ትምህርት መስፋፋት፤ አፍሪካ ፈጣን፣ ሰፊ እና... 13.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-13T19:48+0300
2026-05-13T19:48+0300
2026-05-13T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3993831_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_261e39628a84096079214213ddca549a.jpg
ህዋዌ በአፍሪካ ለሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዝግጁ የሆኑ የመረጃ ማዕከላት ፍላጎት እየጨመረ መሆኑን ገለጸየሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዕድገት፣ የዲጂታል ጤና አገልግሎት እና የተቀናጀ (በኢንተርኔት እና በአካል) ትምህርት መስፋፋት፤ አፍሪካ ፈጣን፣ ሰፊ እና አስተማማኝ የመረጃ ማዕከል እንዲያስፈልጋት እያደረገ መሆኑን የህዋዌ ባለሙያ ጄምስ ማይና ተናግረዋል።የሰው ሠራሽ አስተውህሎት የመረጃ ማዕከላት ከታች የተዘረዘሩትን ዘርፎች ሊያቀላጥፉ ይችላሉም ብለዋል፦ ጤና ጥበቃ፣ ትምህርት፣ ማዕድን፣ የመረጃ ደህንነት፣ የባንክ አገልግሎት።አንዳንድ የአፍሪካ ተቋማት ከጂኦፖለቲካዊ ውጥረቶች እና ከአገልግሎት ገደቦች ስጋት የተነሳ በምዕራባውያን የአገልግሎት ሰጪዎች ላይ ያላቸውን ጥገኝነት እየቀነሱ መሆኑንም ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3993831_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_d409124769adfec4be42d1a68ce80496.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ህዋዌ በአፍሪካ ለሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዝግጁ የሆኑ የመረጃ ማዕከላት ፍላጎት እየጨመረ መሆኑን ገለጸ
19:48 13.05.2026 (የተሻሻለ: 19:54 13.05.2026) ህዋዌ በአፍሪካ ለሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዝግጁ የሆኑ የመረጃ ማዕከላት ፍላጎት እየጨመረ መሆኑን ገለጸ
የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዕድገት፣ የዲጂታል ጤና አገልግሎት እና የተቀናጀ (በኢንተርኔት እና በአካል) ትምህርት መስፋፋት፤ አፍሪካ ፈጣን፣ ሰፊ እና አስተማማኝ የመረጃ ማዕከል እንዲያስፈልጋት እያደረገ መሆኑን የህዋዌ ባለሙያ ጄምስ ማይና ተናግረዋል።
የሰው ሠራሽ አስተውህሎት የመረጃ ማዕከላት ከታች የተዘረዘሩትን ዘርፎች ሊያቀላጥፉ ይችላሉም ብለዋል፦
ጤና ጥበቃ፣
ትምህርት፣
ማዕድን፣
የመረጃ ደህንነት፣
የባንክ አገልግሎት።
አንዳንድ የአፍሪካ ተቋማት ከጂኦፖለቲካዊ ውጥረቶች እና ከአገልግሎት ገደቦች ስጋት የተነሳ በምዕራባውያን የአገልግሎት ሰጪዎች ላይ ያላቸውን ጥገኝነት እየቀነሱ መሆኑንም ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X