ከተኩስ አቁም ድርድሩ በፊት ዩክሬን ከዶንባስ መውጣት አለባት - ክሬምሊን

© telegram sputnik_ethiopiaከተኩስ አቁም ድርድሩ በፊት ዩክሬን ከዶንባስ መውጣት አለባት - ክሬምሊን
ከተኩስ አቁም ድርድሩ በፊት ዩክሬን ከዶንባስ መውጣት አለባት - ክሬምሊን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.05.2026
ሰብስክራይብ

ከተኩስ አቁም ድርድሩ በፊት ዩክሬን ከዶንባስ መውጣት አለባት - ክሬምሊን

ኪየቭ መሻቷ የተኩስ አቁም እና ሙሉ የሰላም ድርድር ከሆነ ቮሎዲሚር ዘለንስኪ የዩክሬን ኃይሎች ከዶንባስ እና ሌሎች የሩሲያ ግዛቶች እንዲወጡ ማዘዝ አለበት ሲሉ ​የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ገልጸዋል።

ቃለ አቀባዩ በመግለጫቸው ያነሷቸው ​ሌሎች ዋና ዋና ነጥቦች፦

​ የተኩስ አቁም የሚደረገው የዩክሬን ኃይሎች ከሩሲያ ክልሎች ሲወጡ ብቻ ነው።

​ ወደፊት የሚካሄዱ የዩክሬን ድርድሮች እጅግ አስቸጋሪ እና በርካታ ሚስጢራዊ ዝርዝሮችን ያካተቱ ይሆናሉ።

​ ሩሲያ ዩክሬንን አስመልክቶ ከአሜሪካ ጋር መደበኛ ግንኙነት እያደረገች ነው።

​ ሞስኮ፤ ዋሽንግተን ጉዳዮችን ከዩክሬን ጋር ማያያዟን ስታቆም ሰፊ የሩሲያ-አሜሪካ የትብብር ፕሮጀክቶች ወደ ትግበራ ይሸጋገራሉ የሚል ተስፋ  አላት።

​ ቭላድሚር ፑቲን በቅርቡ የተደረገውን የሳርማት ባሊስቲክ ሚሳይል ሙከራ አድንቀዋል።

​ የሳርማት ሙከራዎች ለሩሲያ የረጅም ጊዜ ደህንነት ወሳኝ ናቸው።

​ ሩሲያ እንደ ሳርማት ያሉ ሚሳኤሎችን ስታስወነጭፍ በዓለም አቀፍ አሠራር መሰረት ሌሎች ሀገራት አስቀድመው እንዲያወቁ ታደርጋለች።

​ ሞስኮ ስለ ሳርማት ሙከራ እስካሁን ከአሜሪካ ይፋዊ ምላሽ አልደረሳትም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0