https://amh.sputniknews.africa/20260513/3991646.html
ፌዴራል ፖሊስ እና የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በፀጥታ ሥራዎች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
ፌዴራል ፖሊስ እና የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በፀጥታ ሥራዎች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
ፌዴራል ፖሊስ እና የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በፀጥታ ሥራዎች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ ስምምነቱ ሐይማኖትን ሽፋን ያደረጉ ግጭቶችን ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶችን እንዲሁም የሰላምና ደህንነት ስጋቶችን ቀድሞ ለመከላከል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው... 13.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-13T15:40+0300
2026-05-13T15:40+0300
2026-05-13T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3991493_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_e51334f4200be2d18e8afb6c0860ac89.jpg
ፌዴራል ፖሊስ እና የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በፀጥታ ሥራዎች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ ስምምነቱ ሐይማኖትን ሽፋን ያደረጉ ግጭቶችን ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶችን እንዲሁም የሰላምና ደህንነት ስጋቶችን ቀድሞ ለመከላከል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፤ “...ከሐይማኖት ተቋማት ጋር ተቀራርበን ከሠራን በወንጀል መከላከል ሥራችን ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ ለማምጣት፣ ችግሮችን ለመፍታት፣ ለሀገር ሰላም በጋራ ለመቆም ስለሚረዳ እንደነዚህ ዓይነት ትብብሮች የፀጥታ ሥራዎችን ያቀላል” ብለዋል፡፡ “ሰላም የጋራ ዕሴት ነው” ያሉት የጉባኤው ዋና ፀኃፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ፤ ስምምነቱ ትብብርና ቅንጅትን በማጠናከር ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3991493_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_93378edd5a3c7b1c7152d1f7bc973a9b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፌዴራል ፖሊስ እና የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በፀጥታ ሥራዎች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
15:40 13.05.2026 (የተሻሻለ: 15:44 13.05.2026) ፌዴራል ፖሊስ እና የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በፀጥታ ሥራዎች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
ስምምነቱ ሐይማኖትን ሽፋን ያደረጉ ግጭቶችን ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶችን እንዲሁም የሰላምና ደህንነት ስጋቶችን ቀድሞ ለመከላከል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፤ “...ከሐይማኖት ተቋማት ጋር ተቀራርበን ከሠራን በወንጀል መከላከል ሥራችን ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ ለማምጣት፣ ችግሮችን ለመፍታት፣ ለሀገር ሰላም በጋራ ለመቆም ስለሚረዳ እንደነዚህ ዓይነት ትብብሮች የፀጥታ ሥራዎችን ያቀላል” ብለዋል፡፡
“ሰላም የጋራ ዕሴት ነው” ያሉት የጉባኤው ዋና ፀኃፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ፤ ስምምነቱ ትብብርና ቅንጅትን በማጠናከር ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X