ሩሲያ በ2026 በአራት የአፍሪካ ሀገራት የባሕል ማዕከላትን ልትከፍት ነው

© telegram sputnik_ethiopiaሩሲያ በ2026 በአራት የአፍሪካ ሀገራት የባሕል ማዕከላትን ልትከፍት ነው
ሩሲያ በ2026 በአራት የአፍሪካ ሀገራት የባሕል ማዕከላትን ልትከፍት ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.05.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ በ2026 በአራት የአፍሪካ ሀገራት የባሕል ማዕከላትን ልትከፍት ነው

​የሕዝብ ዲፕሎማሲ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር እና የፓርላማ አባል ዲሚትሪ ሳቬሊዬቭ እንዳስታወቁት፤ ሩሲያ በሚከተሉት አራት ሀገራት ማዕከላቱን ለመክፈት አቅዳለች፦

​ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ፣

ቶጎ፣

ሴራሊዮን፣

ላይቤሪያ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0