https://amh.sputniknews.africa/20260513/3991214.html
ዚምባብዌ 1 ሚሊዮን ቶን ትርፍ የእህል ምርት እንደምትጠብቅ አስታወቀች
ዚምባብዌ 1 ሚሊዮን ቶን ትርፍ የእህል ምርት እንደምትጠብቅ አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ዚምባብዌ 1 ሚሊዮን ቶን ትርፍ የእህል ምርት እንደምትጠብቅ አስታወቀች ሀገሪቱ የምግብ አቅርቦት ዋስትና ለማረጋገጥ እና የተፈጥሮ አደጋዎችን የመቋቋም አቅም ለማጠናከር ሰፊ የአየር ንብረት ምላሽ ስልቶችን ተግባራዊ እያደረገች መሆኑን የኢንፎርሜሽን... 13.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-13T15:02+0300
2026-05-13T15:02+0300
2026-05-13T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3991061_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_5714d8103d1338238cf2c41a5fdfd5d3.jpg
ዚምባብዌ 1 ሚሊዮን ቶን ትርፍ የእህል ምርት እንደምትጠብቅ አስታወቀች ሀገሪቱ የምግብ አቅርቦት ዋስትና ለማረጋገጥ እና የተፈጥሮ አደጋዎችን የመቋቋም አቅም ለማጠናከር ሰፊ የአየር ንብረት ምላሽ ስልቶችን ተግባራዊ እያደረገች መሆኑን የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ጄንፋን ሙስዌሬ ገልጸዋል። "እስከ ሚያዚያ 28 ድረስ በብሔራዊ የእህል ገበያ ቦርድ የተያዘው የመንግሥት ክምችት 155,210 ቶን ይደርሳል። ይህም 36,593 ቶን በቆሎ፣ 1,614 ቶን ነጭ ማሽላ፣ 13,187 ቶን ቀይ ማሽላ፣ 1,074 ቶን ሉል ዘንጋዳ እንዲሁም 102,740 ቶን የስንዴ ክምችትን ያካተተ ነው" ብለዋል። የጥጥ ምርትን ለማነቃቃት ከእሴት ሰንሰለት ትስስር እና ፈጣን ኢንዱስትሪያላይዜሽን ጋር የማቀናጀት ሥራ እንደሚሠራም ጠቁመዋል።ቪዲዮው ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዚምባብዌ 1 ሚሊዮን ቶን ትርፍ የእህል ምርት እንደምትጠብቅ አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ዚምባብዌ 1 ሚሊዮን ቶን ትርፍ የእህል ምርት እንደምትጠብቅ አስታወቀች
2026-05-13T15:02+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3991061_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_cd6ac3529f750436e5201320e6c6a16c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia