https://amh.sputniknews.africa/20260513/3990540.html
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ የሚያደርገውን በረራ ሊያሳድግ ነው
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ የሚያደርገውን በረራ ሊያሳድግ ነው
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ የሚያደርገውን በረራ ሊያሳድግ ነው አየር መንገዱ ከሰኔ 17 ጀምሮ ከእሁድ በስተቀር በሳምንት ስድስት ግዜ ቦይንግ 787 ድሪምላይነርን በመጠቀም ወደ ሞስኮ ዶሞዴዶቮ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በረራ እንደሚያካሂድ... 13.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-13T13:46+0300
2026-05-13T13:46+0300
2026-05-13T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3990387_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_8d6d9f48e8a7995b0b232f3f524dc057.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ የሚያደርገውን በረራ ሊያሳድግ ነው አየር መንገዱ ከሰኔ 17 ጀምሮ ከእሁድ በስተቀር በሳምንት ስድስት ግዜ ቦይንግ 787 ድሪምላይነርን በመጠቀም ወደ ሞስኮ ዶሞዴዶቮ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በረራ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡ 8 ሰዓታትን የሚፈጀው የሞስኮ-አዲስ አበባ ቀጥተኛ በረራ፤ የመካከለኛውን ምሥራቅ ሀገራት የአየር ክልል እንደማይጠቀም አየር መንገዱ አክሎ ገልጿል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ የሚያደርገውን በረራ ሊያሳድግ ነው
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ የሚያደርገውን በረራ ሊያሳድግ ነው
2026-05-13T13:46+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3990387_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_6ad09da153c6505631c8c0d50cbbf93c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ የሚያደርገውን በረራ ሊያሳድግ ነው
13:46 13.05.2026 (የተሻሻለ: 13:54 13.05.2026) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ የሚያደርገውን በረራ ሊያሳድግ ነው
አየር መንገዱ ከሰኔ 17 ጀምሮ ከእሁድ በስተቀር በሳምንት ስድስት ግዜ ቦይንግ 787 ድሪምላይነርን በመጠቀም ወደ ሞስኮ ዶሞዴዶቮ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በረራ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡
8 ሰዓታትን የሚፈጀው የሞስኮ-አዲስ አበባ ቀጥተኛ በረራ፤ የመካከለኛውን ምሥራቅ ሀገራት የአየር ክልል እንደማይጠቀም አየር መንገዱ አክሎ ገልጿል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X