https://amh.sputniknews.africa/20260513/3986933.html
10ኛው የአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የከፍተኛ ደረጃ ውይይት ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ
10ኛው የአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የከፍተኛ ደረጃ ውይይት ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
10ኛው የአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የከፍተኛ ደረጃ ውይይት ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ በውይይቱ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ... 13.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-13T10:03+0300
2026-05-13T10:03+0300
2026-05-13T11:10+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3987694_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e9c848485746b4d02d64b47b4b6d912a.png
10ኛው የአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የከፍተኛ ደረጃ ውይይት ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ በውይይቱ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እንደተገኙ የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገልጿል።መድረኩ በአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት የትብብር ማዕቀፍ ትግበራ ሂደት፣ በሰላም እና ደህንነት እንዲሁም በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራል ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0d/3987694_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e02358d135e414eb1fa0026d1035ebef.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
10ኛው የአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የከፍተኛ ደረጃ ውይይት ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ
10:03 13.05.2026 (የተሻሻለ: 11:10 13.05.2026) 10ኛው የአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የከፍተኛ ደረጃ ውይይት ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ በውይይቱ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እንደተገኙ
የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገልጿል።
መድረኩ በአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት የትብብር ማዕቀፍ ትግበራ ሂደት፣ በሰላም እና ደህንነት እንዲሁም በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራል ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X