- Sputnik አፍሪካ, 1920
The Rising South
የዓለም አቀፍ የኃይል ሚዛን እየተቀየረ ባለበት በዚህ ወቅት - ኢትዮጵያን፣ አፍሪካን እና ሌሎችን የሚቀርጹ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ ሃይሎች ወደምንመለከትበት ወደ “ራይዚንግ ሳዉዝ” እንኳን በደህና መጡ፡፡ ደቡባዊ አመለካከቶችን ወደ ዓለም አቀፋዊ ውይይት መድረክ ስናቀርብ የአሰላሳዮችን ፣ የመሪዎችን እና የለዉጥ ፈጣሪዎችን ሃሳብ ያድምጡ።

81ኛ ዓመት የድል ቀን መታሰቢያ፦ የኢትዮጵያና የሶቪየት ህብረት የጋራ የፀረ-ፋሺዝም ትግል

81ኛ ዓመት የድል ቀን መታሰቢያ፦ የኢትዮጵያና የሶቪየት ህብረት የጋራ የፀረ-ፋሺዝም ትግል
ሰብስክራይብ
"የሶቪየት ህብረት በናዚ ጀርመን ላይ የተቀዳጀችው ድል የሩሲያውያን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያንም ጭምር ነው፤ ምክንያቱም ሁለቱም ሀገራት ለነፃነትና ለሉዓላዊነት ሲሉ ለከፈሉት መስዋዕትነት ትልቅ ማሳያ በመሆኑ ነው።" ሲሉ የታሪክ ተመራማሪውና ደራሲ አቶ ጥላሁን ጣሰው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
የድል ቀን ዘረኝነት ሽንፈትን ሲከናነብ ፣ አፍሪካዊያንም የነጻነት ትግላቸውን አቀጣጥለውበታል፡፡

"በናዚ ጀርመን ላይ የተገኘው ድል የሁላችንም ድል ነው፤ ለሩሲያውያን ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካውያን በተለይም ደግሞ ላልተገዛችው ኢትዮጵያ ትልቅ ትርጉም አለው፡፡" በማለት ፕሮፌሰር ዳንኤል ቅጣው አክለዋል፡፡

በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዷችን፤ የሶቪየት ህብረት በናዚ ጀርመን ላይ ድል የተቀዳጀችበትን 81ኛ ዓመት መታሰቢያ አስመልክቶ፣ በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለውን የታሪክ ቁርኝት እንቃኛለን። በውይይታችንም የታሪክ ተመራማሪውና ደራሲ አቶ ጥላሁን ጣሰው እንዲሁም የፊታውራሪ ቅጣው አዘነ ልጅ እና የታሪክ ወዳዱን የኢንዱስትሪ ኢንጂነሪንግ ፕሮፌሰር ዳንኤል ቅጣው እንግዶቻችን አድረገናቸዋል።

ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን መረጃ ያድምጡ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple PodcastsSpotifyDeezerAfripodsPodcast AddictPocket CastsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0