ባማኮ በቅርቡ በሀገሪቱ በደረሰው ቀውስ ለተደረገላት የመረጃ ድጋፍ ለሞስኮ ምሥጋና አቀረበች

© telegram sputnik_ethiopiaባማኮ በቅርቡ በሀገሪቱ በደረሰው ቀውስ ለተደረገላት የመረጃ ድጋፍ ለሞስኮ ምሥጋና አቀረበች
ባማኮ በቅርቡ በሀገሪቱ በደረሰው ቀውስ ለተደረገላት የመረጃ ድጋፍ ለሞስኮ ምሥጋና አቀረበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.05.2026
ሰብስክራይብ

ባማኮ በቅርቡ በሀገሪቱ በደረሰው ቀውስ ለተደረገላት የመረጃ ድጋፍ ለሞስኮ ምሥጋና አቀረበች

​ የኮሙኒኬሽን ሚኒስትሩ አልሃምዱ አግ ኢልዬን፤ "የማሊ ወዳጆች" ሲሉ የገለጿቸውን ሀገራት በተለይም ሩሲያ፣ ቻይና፣ ቱርክ፣ ሞሮኮ፣ ሴኔጋል እና ሌሎችንም እንዳመሠገኑ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

አንዳንድ የውጭ መገናኛ ብዙኃን ጥቃቶቹን ከመኮነን ይልቅ "ባማኮ ተከብባለች" የሚል መሰረተ ቢስ ወሬ ሲያሰራጩ እንደነበርም፤ ​ሚኒስትሩ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አመልክተዋል።

​ ጥቃቶቹ በውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት የተቀነባበሩ እና የሳኅል ቀጣና ሀገራትን ለማዳከም የታለሙ የጥፋት ስልት አካል እንደነበሩም አክለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0