https://amh.sputniknews.africa/20260512/3985245.html
ደቡብ አፍሪካ ከብሪታንያ አገዛዝ ጋር በተደረገው የነፃነት ትግል ለተዋደቁት የኮሳ ንጉሥ የመታሰቢያ ሐውልት ገነባች
ደቡብ አፍሪካ ከብሪታንያ አገዛዝ ጋር በተደረገው የነፃነት ትግል ለተዋደቁት የኮሳ ንጉሥ የመታሰቢያ ሐውልት ገነባች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ ከብሪታንያ አገዛዝ ጋር በተደረገው የነፃነት ትግል ለተዋደቁት የኮሳ ንጉሥ የመታሰቢያ ሐውልት ገነባች ምክትል ፕሬዚዳንት ፖል ማሻቲሌ ለዝነኛው መሪ እና ተዋጊ ንጉሥ ሂንትሳ ካኻውታን መታሰቢያ የተገነባውን ሐውልት በይፋ መርቀዋል።... 12.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-12T19:27+0300
2026-05-12T19:27+0300
2026-05-12T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0c/3985092_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_89245e6f97de80eeb54c4fdec6682687.jpg
ደቡብ አፍሪካ ከብሪታንያ አገዛዝ ጋር በተደረገው የነፃነት ትግል ለተዋደቁት የኮሳ ንጉሥ የመታሰቢያ ሐውልት ገነባች ምክትል ፕሬዚዳንት ፖል ማሻቲሌ ለዝነኛው መሪ እና ተዋጊ ንጉሥ ሂንትሳ ካኻውታን መታሰቢያ የተገነባውን ሐውልት በይፋ መርቀዋል። ሥነ-ሥርዓቱ የንጉሡን ሕያው የመሪነት አሻራ እና የማኅበረሰብ ልማት እንዲሁም ዓመታዊ የመታሰቢያ መርኃ-ግብር መጀመሩን ያበሰረ 191ኛ የሙት ዓመት አከባበር ነው። ማዕከላዊ የኮወሳ መንግሥትን ከገነቡት መሪዎች አንዱ ሂንትሳ ካኻውታ (እ.ኤ.አ ከ1780-1835 ገደማ)፤ የብሪታንያ የቅኝ ግዛት ኃይሎችን በመቃወም ትግል መርተዋል። ንጉሡ ለሰላም ንግግር በተያዙበት ወቅት አሁንም ድረስ አከራካሪ በሆነ ሁኔታ እንደተገደሉ ይነገራል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ደቡብ አፍሪካ ከብሪታንያ አገዛዝ ጋር በተደረገው የነፃነት ትግል ለተዋደቁት የኮሳ ንጉሥ የመታሰቢያ ሐውልት ገነባች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ ከብሪታንያ አገዛዝ ጋር በተደረገው የነፃነት ትግል ለተዋደቁት የኮሳ ንጉሥ የመታሰቢያ ሐውልት ገነባች
2026-05-12T19:27+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0c/3985092_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_097b1c3ad650eb3be0ae63e20f26cdcc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ ከብሪታንያ አገዛዝ ጋር በተደረገው የነፃነት ትግል ለተዋደቁት የኮሳ ንጉሥ የመታሰቢያ ሐውልት ገነባች
19:27 12.05.2026 (የተሻሻለ: 19:34 12.05.2026) ደቡብ አፍሪካ ከብሪታንያ አገዛዝ ጋር በተደረገው የነፃነት ትግል ለተዋደቁት የኮሳ ንጉሥ የመታሰቢያ ሐውልት ገነባች
ምክትል ፕሬዚዳንት ፖል ማሻቲሌ ለዝነኛው መሪ እና ተዋጊ ንጉሥ ሂንትሳ ካኻውታን መታሰቢያ የተገነባውን ሐውልት በይፋ መርቀዋል።
ሥነ-ሥርዓቱ የንጉሡን ሕያው የመሪነት አሻራ እና የማኅበረሰብ ልማት እንዲሁም ዓመታዊ የመታሰቢያ መርኃ-ግብር መጀመሩን ያበሰረ 191ኛ የሙት ዓመት አከባበር ነው።
ማዕከላዊ የኮወሳ መንግሥትን ከገነቡት መሪዎች አንዱ ሂንትሳ ካኻውታ (እ.ኤ.አ ከ1780-1835 ገደማ)፤ የብሪታንያ የቅኝ ግዛት ኃይሎችን በመቃወም ትግል መርተዋል። ንጉሡ ለሰላም ንግግር በተያዙበት ወቅት አሁንም ድረስ አከራካሪ በሆነ ሁኔታ እንደተገደሉ ይነገራል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X