ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በ73ተኛው ”ካን ላዮንስ’’ ዓለም አቀፍ የፈጠራ ፌስቲቫል ላይ በዳኝነት እንደምትወከል ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopiaበመጪው ሰኔ በሚካሄደው ፌስቲቫል አፍሪካ ጠንካራ ውክልና ያገኘች ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ካስመረጡት ኢትዮጵያ፣ ናሚቢያ እና ዚምባብዌ በተጨማሪ የአኅጉሪቱን ገበያ የሚወክሉ 29 ዳኞች ተመርጠዋል።
በመጪው ሰኔ በሚካሄደው ፌስቲቫል አፍሪካ ጠንካራ ውክልና ያገኘች ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ካስመረጡት ኢትዮጵያ፣ ናሚቢያ እና ዚምባብዌ በተጨማሪ የአኅጉሪቱን ገበያ የሚወክሉ 29 ዳኞች ተመርጠዋል። - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.05.2026
ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በ73ተኛው ”ካን ላዮንስ’’ ዓለም አቀፍ የፈጠራ ፌስቲቫል ላይ በዳኝነት እንደምትወከል ተገለፀ

በመጪው ሰኔ በሚካሄደው ፌስቲቫል አፍሪካ ጠንካራ ውክልና ያገኘች ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ካስመረጡት ኢትዮጵያ፣ ናሚቢያ እና ዚምባብዌ በተጨማሪ የአኅጉሪቱን ገበያ የሚወክሉ 29 ዳኞች ተመርጠዋል።

በፌስቲቫሉ የዘሌማን ኮሚኒኬሽን መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዘላለም ወልደማርያም ኢትዮጵያን በመወከል በዳኝንት ይሳተፋሉ፡፡

ይህ ሰፊ የአኅጉሪቱ ውክልና፤ አፍሪካ በሙዚቃ፣ ፋሽን፣ መዝናኛ እና ዲጂታል ባሕል ዓለም አቀፍ ተፅዕኖዋ እያደገ መምጣቱን የሚያመለክት ነው ተብሏል፡፡

በሌላ በኩል ዛሬ በተጀመረው 79ነኛው የካን ፊልም ፌስቲቫል፤ ትውልደ ኢትዮጵያዊት ተዋናይት ሩት ነጋ በዳኝነት በመሳተፍ ላይ ትገኛለች፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopiaበመጪው ሰኔ በሚካሄደው ፌስቲቫል አፍሪካ ጠንካራ ውክልና ያገኘች ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ካስመረጡት ኢትዮጵያ፣ ናሚቢያ እና ዚምባብዌ በተጨማሪ የአኅጉሪቱን ገበያ የሚወክሉ 29 ዳኞች ተመርጠዋል።
በመጪው ሰኔ በሚካሄደው ፌስቲቫል አፍሪካ ጠንካራ ውክልና ያገኘች ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ካስመረጡት ኢትዮጵያ፣ ናሚቢያ እና ዚምባብዌ በተጨማሪ የአኅጉሪቱን ገበያ የሚወክሉ 29 ዳኞች ተመርጠዋል። - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.05.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0