https://amh.sputniknews.africa/20260512/3984171.html
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የተፈጸመው “ታሪካዊ በደል” እንዲታረም ጥሪ አቀረቡ
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የተፈጸመው “ታሪካዊ በደል” እንዲታረም ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የተፈጸመው “ታሪካዊ በደል” እንዲታረም ጥሪ አቀረቡሊቀመንበሩ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤ አፍሪካ በምክር ቤቱ ቋሚ ውክልና እንዲኖራት ጥያቄ የምታቀርበው ታሪካዊ በደልን ለማረም እንጂ ልዩ... 12.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-12T18:02+0300
2026-05-12T18:02+0300
2026-05-12T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0c/3984018_0:0:540:304_1920x0_80_0_0_7bed9e221209d293b6418a4edce31ad3.jpg
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የተፈጸመው “ታሪካዊ በደል” እንዲታረም ጥሪ አቀረቡሊቀመንበሩ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤ አፍሪካ በምክር ቤቱ ቋሚ ውክልና እንዲኖራት ጥያቄ የምታቀርበው ታሪካዊ በደልን ለማረም እንጂ ልዩ ጥቅም በመሻት እንዳልሆነ በናይሮቢው የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።“የጸጥታው ምክር ቤት ተዓማኒነት እና ሕጋዊነት የሚወሰነው በ1945ቱ የጂኦፖሊቲካ አሰላለፍ ሳይሆን የዛሬውን ዓለም እውነታዎች በማንፀባረቅ አቅሙ ላይ ነው” ሲሉ አክለዋል።አፍሪካ ድምጽን በድምጽ መሻርን ጨምሮ ቢያንስ ሁለት ባለ ሙሉ መብት ቋሚ መቀመጫዎች እንዲሁም በሚስፋፋው ምክር ቤት ውስጥ አምስት ቋሚ ያልሆኑ መቀመጫዎችን መጠየቋን እንደምተቀጥል በድጋሚ አስረግጠዋል ሲል የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን መግለጫ ተነቧል። የአኅጉሪቱ የሥነ-ህዝብ፣ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ተፅዕኖ እያደገ ነው ያሉት ዩሱፍ፤ “ከዚህ በኋላ ከቋሚ ውክልና ተገልላ መቆየት አትችልም” ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/0c/3984018_68:0:473:304_1920x0_80_0_0_71b698973293b1051d58a71f34a6f3a1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የተፈጸመው “ታሪካዊ በደል” እንዲታረም ጥሪ አቀረቡ
18:02 12.05.2026 (የተሻሻለ: 18:04 12.05.2026) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የተፈጸመው “ታሪካዊ በደል” እንዲታረም ጥሪ አቀረቡ
ሊቀመንበሩ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤ አፍሪካ በምክር ቤቱ ቋሚ ውክልና እንዲኖራት ጥያቄ የምታቀርበው ታሪካዊ በደልን ለማረም እንጂ ልዩ ጥቅም በመሻት እንዳልሆነ በናይሮቢው የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።
“የጸጥታው ምክር ቤት ተዓማኒነት እና ሕጋዊነት የሚወሰነው በ1945ቱ የጂኦፖሊቲካ አሰላለፍ ሳይሆን የዛሬውን ዓለም እውነታዎች በማንፀባረቅ አቅሙ ላይ ነው” ሲሉ አክለዋል።
አፍሪካ ድምጽን በድምጽ መሻርን ጨምሮ ቢያንስ ሁለት ባለ ሙሉ መብት ቋሚ መቀመጫዎች እንዲሁም በሚስፋፋው ምክር ቤት ውስጥ አምስት ቋሚ ያልሆኑ መቀመጫዎችን መጠየቋን እንደምተቀጥል በድጋሚ አስረግጠዋል ሲል የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን መግለጫ ተነቧል።
የአኅጉሪቱ የሥነ-ህዝብ፣ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ተፅዕኖ እያደገ ነው ያሉት ዩሱፍ፤ “ከዚህ በኋላ ከቋሚ ውክልና ተገልላ መቆየት አትችልም” ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X