የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ጥገና እና የቴክኒክ ድጋፍ ከቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ጥገና እና የቴክኒክ ድጋፍ ከቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ጥገና እና የቴክኒክ ድጋፍ ከቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.05.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ጥገና እና የቴክኒክ ድጋፍ ከቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ

 

ስምምነቱ ግድቡ በታቀደለት የሥራ ዘመን በሙሉ ብቃትና በአስተማማኝ ሁኔታ ኃይል እንዲያመነጭ ከፍተኛ እገዛ እንደሚኖረው ተገልጿል።

 

እንደ ተቋሙ ገለጻ የስምምነቱ መሠረቶች፦

 

የአቅም ግንባታ ሥራ፣

የመለዋወጫ ዕቃዎች አቅርቦት።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሸብር ባልቻ ከቮይት ሻንጋይ ሃይድሮ ጋር ከተደረገው ስምምነት በኋላ ሲናገሩ፤ “የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለሙያዎች ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የኦፕሬሽን እና ጥገና ክህሎት እንዲኖራቸው የሚያስችል ተከታታይ ሥልጠናዎችና የዕውቀት ሽግግር ያገኛሉ” ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0