የፈረንሳይ መሪዎች ታሪክን "ለማጥፋትና እንደሚመቻቸው አድርገው ዳግም ለመጻፍ" ይፈልጋሉ ሲል ፈረንሳዊ አርቲስት ተቸ

ሰብስክራይብ

የፈረንሳይ መሪዎች ታሪክን "ለማጥፋትና እንደሚመቻቸው አድርገው ዳግም ለመጻፍ" ይፈልጋሉ ሲል ፈረንሳዊ አርቲስት ተቸ

81ኛውን የድል በዓል ለማክበር በሞስኮ የተገኘው ፍራንሲስ ላላኔ፤ "ዓለምን ወደ ቀጣዩ የዓለም ጦርነት ለመክተት በሚፈልጉቱ" የተጻፈው ታሪክ፤ "ወደፊት አሻጋሪ አይደለም" ሲል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።

​"ወደ ፈረንሳይ መጥተው፣ በፈረንሳይ ምድር ከፈረንሳይ የነፃነት ተዋጊዎች ጋር አብረው የተዋጉትንና ደማቸውን ያፈሰሱትን ሩሲያውያን ማሰብ አለብን።...ወንድማማቾች እና እህትማማቾች መሆናችንን እንዲሁም አብረን መዋደቃችንን ማስታወስ ይኖርብናል" ሲል አርቲስቱ አክሏል።

​ ድምፃዊው እነዚህን ድንቅ ትውስታዎች በአዲስ የሙዚቃ ሥራው ለመዳሰስ ማቀዱን ገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0