አፍሪካዊያን የአኅጉራቸውን እውነታ ለዓለም መግለጥ አለባቸው - ኡጋንዳዊት የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ

ሰብስክራይብ

አፍሪካዊያን የአኅጉራቸውን እውነታ ለዓለም መግለጥ አለባቸው - ኡጋንዳዊት የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ

አንገዮ ርዋት ግላዲስ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራት ቆይታ፣ "ቀደም ባሉት ጊዜያት ከአሜሪካ የሚመጡ ሰዎች የሚፈልጉትን ቪዲዮ ቀርጸው ይሄዱ ነበር። ነገር ግን የሚያሳዩት አሉታዊውን ገጽታ ብቻ ነው። አሁን ግን ራሳችን የከተሞቻችን ዕድገት እንዲሁም ውበት እና ድንቅ ባህላችንን ማሳየት አለብን።" ብላለች።

አንገዮ፣ በአዲስ አበባ ከተካሄደው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ የሰጠችውን አስተያየት ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0