አልጄሪያ ለኢነርጂ ዘርፍ ትብብር የኒጀር ልዑካንን ለ10 ቀናት የሥራ ጉብኝት ተቀበለች
11:46 11.05.2026 (የተሻሻለ: 11:56 11.05.2026)

ሰብስክራይብ
አልጄሪያ ለኢነርጂ ዘርፍ ትብብር የኒጀር ልዑካንን ለ10 ቀናት የሥራ ጉብኝት ተቀበለች
ከኒጀር የነዳጅ ሚኒስቴር የተውጣጡ ባለሙያዎች እና መሃንዲሶች በሃይድሮካርቦን ዘርፍ ልምድ ለመለዋወጥ ከግንቦት 1 እስከ 10 2018 ዓ.ም. ድረስ በሀገሪቱ ጉብኝት እያደረጉ እንደሚገኙ የአልጄሪያው ሶናትራክ በመግለጫው አስታውቋል፡፡
የጉብኝታቸው ዓላማዎች፦
🟠 በሃይድሮካርቦን ዘርፍ የኒጀርን ቴክኒካል መዋቅሮች ማዘመን፣
🟠 በነዳጅ መረጃ አስተዳደር ረገድ ከአልጄሪያ ልምድ ተጠቃሚ መሆን፣
🟠 የዲጂታል መሠረተ ልማትን መጠቀም እና የሃይድሮካርቦን ጥራት ቁጥጥርን ማጠናከር እና
🟠 የቴክኒክና የድርጅታዊ አሰራር ልምዶችን እንዲሁም ምርጥ ተሞክሮዎችን መለዋወጥ ናቸው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ከኒጀር የነዳጅ ሚኒስቴር የተውጣጡ ባለሙያዎች እና መሃንዲሶች በሃይድሮካርቦን ዘርፍ ልምድ ለመለዋወጥ ከግንቦት 1 እስከ 10 2018 ዓ.ም. ድረስ በሀገሪቱ ጉብኝት እያደረጉ እንደሚገኙ የአልጄሪያው ሶናትራክ በመግለጫው አስታውቋል፡፡
የጉብኝታቸው ዓላማዎች፦
🟠 በሃይድሮካርቦን ዘርፍ የኒጀርን ቴክኒካል መዋቅሮች ማዘመን፣
🟠 በነዳጅ መረጃ አስተዳደር ረገድ ከአልጄሪያ ልምድ ተጠቃሚ መሆን፣
🟠 የዲጂታል መሠረተ ልማትን መጠቀም እና የሃይድሮካርቦን ጥራት ቁጥጥርን ማጠናከር እና
🟠 የቴክኒክና የድርጅታዊ አሰራር ልምዶችን እንዲሁም ምርጥ ተሞክሮዎችን መለዋወጥ ናቸው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X