በማሊ የመንግሥት ባለስልጣናትን እና ወታደራዊ ኃይሉን የሚደግፍ ታላቅ ሰልፍ ተካሄደ

ሰብስክራይብ

በማሊ የመንግሥት ባለስልጣናትን እና ወታደራዊ ኃይሉን የሚደግፍ ታላቅ ሰልፍ ተካሄደ

ሰልፉ የተዘጋጀው ሰሞኑን የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን ተከትሎ ሲሆን፣ ዓላማውም ብሔራዊ ሉዓላዊነትን እና የሀገር አንድነትን ለማስከበር እንዲሁም በግንባር ለተሰማሩ የማሊ የጦር ኃይሎች ያለውን ሀገራዊ ድጋፍ ለማሳየት ነው።

በጽናት፣ በብሔራዊ አንድነት እና በአብሮነት መልዕክቶች የታጀበው ይህ ሰልፍ፣ ለሀገሪቱ ጠላቶች ጠንካራ መልዕክት የሚያስተላልፍ መሆኑም ተገልጿል።

ቪዲዮው የሰፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ነው

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0