በ“ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የገበያ ስምምነት ተፈረመ

ሰብስክራይብ
በ“ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የገበያ ስምምነት ተፈረመ

“ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የቆየው የ2018 ዓለም አቀፍ ዐውደ ርዕይ፣ በ16 የመንግሥት ተቋማትና በአምራች ኢንዱስትሪዎች መካከል የ57.4 ቢሊዮን ብር የገበያ ስምምነት በመፈጸም መጠናቀቁ ተገልጿል።

ከ350 በላይ ኢንዱስትሪዎችና 20 ጀማሪ የፈጠራ ድርጅቶች በተሳተፉበት ኤክስፖው፣ ከስምምነቱ በተጨማሪ ከ12 ሺህ በላይ የግብይት ትስስሮች በአምራቾች መካከል መፈጠራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል።

የቀጣዩ ዓመት ዐውደ ርዕይ ከግንቦት 5 እስከ 10 ቀን 2019 ዓ.ም እንደሚካሄድ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘገባ ዘገባ አመላክቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0