https://amh.sputniknews.africa/20260509/3953671.html
በሩሲያውያን ዘንድ ያለው የሃገር ፍቅር በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አለ - የኢትዮጵያ ባላሥልጣን
በሩሲያውያን ዘንድ ያለው የሃገር ፍቅር በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አለ - የኢትዮጵያ ባላሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያውያን ዘንድ ያለው የሃገር ፍቅር በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አለ - የኢትዮጵያ ባላሥልጣን ሌሎች በርካታ ሀገራት የነጻነት ቀንን ሲያከብሩ፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ግን የድል ቀንን ማክበራቸው የታሪክ ተመሳሳይነት ማሳያ መሆኑን የአድዋ መታሰቢያ... 09.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-09T18:27+0300
2026-05-09T18:27+0300
2026-05-09T18:35+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/09/3953738_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f82b1f0d0534dc9db6d0aa110695f614.jpg
በሩሲያውያን ዘንድ ያለው የሃገር ፍቅር በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አለ - የኢትዮጵያ ባላሥልጣን ሌሎች በርካታ ሀገራት የነጻነት ቀንን ሲያከብሩ፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ግን የድል ቀንን ማክበራቸው የታሪክ ተመሳሳይነት ማሳያ መሆኑን የአድዋ መታሰቢያ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ናዚፍ ጀማል ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለጹ፡፡ “ግንኙነታችን ለዓመታት፣ ለብዙ መቶ ዓመታት ዘልቋል። ለተመሳሳይ ዓላማ፣ ለነፃነት አብረን ስለታገልን፣ ቅኝ ገዥዎችን አሸንፈናል፣ የናዚዝምን መንፈስ አሸንፈናል፣ የቅኝ ግዛትንም መንፈስ አሸንፈናል። ይህም እጅግ ተመሳሳይ ያደርገናል። በሩሲያ ሕዝብና በሩሲያ ልጆች ዘንድ ያለው የሀገር ፍቅር ስሜት በኢትዮጵያ ልጆች ልብ ውስጥም አለ። ይህም ተመሳሳይ ያደርገናል።" ናዚፍ ጀማል ስለ ኢትዮ-ሩሲያ ታሪካዊ ግንኙነት፣ የጋራ ሥነ-ልቦና እና የድል ታሪኮችን ያብራሩበትን ቪዲዮ ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያውያን ዘንድ ያለው የሃገር ፍቅር በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አለ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያውያን ዘንድ ያለው የሃገር ፍቅር በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አለ
2026-05-09T18:27+0300
true
PT0M47S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/09/3953738_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_83cb3ae1c801ca32f56f8d1488b7d3b5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሩሲያውያን ዘንድ ያለው የሃገር ፍቅር በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አለ - የኢትዮጵያ ባላሥልጣን
18:27 09.05.2026 (የተሻሻለ: 18:35 09.05.2026) በሩሲያውያን ዘንድ ያለው የሃገር ፍቅር በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አለ - የኢትዮጵያ ባላሥልጣን ሌሎች በርካታ ሀገራት የነጻነት ቀንን ሲያከብሩ፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ግን የድል ቀንን ማክበራቸው የታሪክ ተመሳሳይነት ማሳያ መሆኑን የ
አድዋ መታሰቢያ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ናዚፍ ጀማል ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለጹ፡፡
“ግንኙነታችን ለዓመታት፣ ለብዙ መቶ ዓመታት ዘልቋል። ለተመሳሳይ ዓላማ፣ ለነፃነት አብረን ስለታገልን፣ ቅኝ ገዥዎችን አሸንፈናል፣ የናዚዝምን መንፈስ አሸንፈናል፣ የቅኝ ግዛትንም መንፈስ አሸንፈናል። ይህም እጅግ ተመሳሳይ ያደርገናል። በሩሲያ ሕዝብና በሩሲያ ልጆች ዘንድ ያለው የሀገር ፍቅር ስሜት በኢትዮጵያ ልጆች ልብ ውስጥም አለ። ይህም ተመሳሳይ ያደርገናል።"
ናዚፍ ጀማል ስለ ኢትዮ-ሩሲያ ታሪካዊ ግንኙነት፣ የጋራ ሥነ-ልቦና እና የድል ታሪኮችን ያብራሩበትን ቪዲዮ ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X