ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢስማኢል ኦማር ጊሌ በዓለ ሲመት ላይ ለመታደም ጅቡቲ ገቡ - ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት

ሰብስክራይብ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢስማኢል ኦማር ጊሌ በዓለ ሲመት ላይ ለመታደም ጅቡቲ ገቡ - ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት

ለተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ፣ የዛሬ በዓለ ሲመታቸውን ተከትሎ ስድስተኛውን የሥልጣን ዘመናቸው ይጀምራሉ፡፡

ሚያዚያ 2፣ 2018 ዓ.ም. በተካሄደው ምርጫ ጊሌ 97.81 በመቶ ድምጽ ማግኘታቸውን የጅቡቲ የአገር ውስጥ ሚኒስቴር መግለጹ ይታወሳል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0