https://amh.sputniknews.africa/20260508/3938230.html
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9,600 ኪሎ ሜትር ገደማ የሚሸፍን አዲስ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9,600 ኪሎ ሜትር ገደማ የሚሸፍን አዲስ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
Sputnik አፍሪካ
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9,600 ኪሎ ሜትር ገደማ የሚሸፍን አዲስ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትአገልግሎቱ፣ በበጀት ዓመቱ ሦስተኛ የሩብ ዓመታት 3 ሺህ 518 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 6 ሺህ 69 ኪ.ሜ ደግሞ... 08.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-08T15:50+0300
2026-05-08T15:50+0300
2026-05-08T15:55+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/08/3938075_0:2:1281:722_1920x0_80_0_0_f5d02efe8d04f09134ea63f55d72fb68.jpg
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9,600 ኪሎ ሜትር ገደማ የሚሸፍን አዲስ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትአገልግሎቱ፣ በበጀት ዓመቱ ሦስተኛ የሩብ ዓመታት 3 ሺህ 518 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 6 ሺህ 69 ኪ.ሜ ደግሞ የዝቅተኛ መስመር ዝርጋታ ማከናወኑን አስታውቋል፡፡ በተጨማሪ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት አቅምን የሚያሳድጉ 3 ሺህ 683 አዳዲስ ትራንስፎርመሮች መተከላቸውን አገልግሎት አመላክቷል። የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ በ62 ሺህ 274 ኪሎ ሜትር ነባር መስመሮችና በ67 ሺህ በላይ ትራንስፎርመሮች ላይ የቅድመ መከላከል ጥገና መካሄዱም ተጠቁሟል።ተቋሙ ያረጁ መስመሮችን በመቀየርና የቴክኒክ ብልሽቶችን በፍጥነት በመጠገን የኃይል መቆራረጥ ድግግሞሽንና የቆይታ ጊዜን መቀነስ መቻሉን ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/08/3938075_157:0:1122:724_1920x0_80_0_0_98c47dd6bb1b32f3229c1c77b0cc0f45.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9,600 ኪሎ ሜትር ገደማ የሚሸፍን አዲስ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
15:50 08.05.2026 (የተሻሻለ: 15:55 08.05.2026) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9,600 ኪሎ ሜትር ገደማ የሚሸፍን አዲስ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትአገልግሎቱ፣ በበጀት ዓመቱ ሦስተኛ የሩብ ዓመታት 3 ሺህ 518 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 6 ሺህ 69 ኪ.ሜ ደግሞ የዝቅተኛ መስመር ዝርጋታ ማከናወኑን አስታውቋል፡፡
በተጨማሪ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት አቅምን የሚያሳድጉ 3 ሺህ 683 አዳዲስ ትራንስፎርመሮች መተከላቸውን አገልግሎት አመላክቷል።
የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ በ62 ሺህ 274 ኪሎ ሜትር ነባር መስመሮችና በ67 ሺህ በላይ ትራንስፎርመሮች ላይ የቅድመ መከላከል ጥገና መካሄዱም ተጠቁሟል።
ተቋሙ ያረጁ መስመሮችን በመቀየርና የቴክኒክ ብልሽቶችን በፍጥነት በመጠገን የኃይል መቆራረጥ ድግግሞሽንና የቆይታ ጊዜን መቀነስ መቻሉን ገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X